ዕዙ የውጭ ጠላቶችን አጀንዳ የሚያመክን ሕገ መንግሥታዊ ግዳጁን በብቃት እየተወጣ ነው።

ዕዙ የውጭ ጠላቶችን አጀንዳ የሚያመክን ሕገ መንግሥታዊ ግዳጁን በብቃት እየተወጣ ነው። ‎‎በሀገር መከላከያ ሠራዊት የምሥራቅ ዕዝ ሕገ መንግሥታዊ ግዳጁን በብቃት እየተወጣ መኾኑን የምስራቅ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል መሀመድ ተሰማ አስታውቀዋል። የዕዙ ዋና አዛዥ ከኮር፣ ከክፍለ ጦር እና ከዕዝ ከፍተኛ መሪዎች ጋር በወቅታዊ የግዳጅ አፈፃፀም ዙሪያ መክረዋል። በምክክሩም የቀጣይ የሕግ ማስከበር አፈፃፀም አቅጣጫም ተሰጥቷል፡፡ ዕዙ …

ዕዙ የውጭ ጠላቶችን አጀንዳ የሚያመክን ሕገ መንግሥታዊ ግዳጁን በብቃት እየተወጣ ነው። Read More »

“በፍትሕ እጦት ለተቸገረው የክልላችን ህዝብ ተግተን በመስራት ስብራቱን መጠገን ይጠበቅብናል።”አቶ ብርሐኑ ጎሽም

“በፍትሕ እጦት ለተቸገረው የክልላችን ህዝብ ተግተን በመስራት ስብራቱን መጠገን ይጠበቅብናል።”አቶ ብርሐኑ ጎሽም በአማራ ክልል አዲስ ለተመደቡ ከ1መቶ በላይ የአቃቤ ህግ አባላት የስራ መመሪያ ስልጠና እየተሰጠ ይገኛል። በስልጠና መርሃ-ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ ብርሃኑ ጎሽም እንደተናገሩት “በፍትህ እጦት እየተቸገረ የሚገኘውን የክልላችን ማህበረሰብ ለመካስና ለመጠገን ተግተን መስራት ይኖርብናል” ብለዋል። ስልጠናው የፍትህ …

“በፍትሕ እጦት ለተቸገረው የክልላችን ህዝብ ተግተን በመስራት ስብራቱን መጠገን ይጠበቅብናል።”አቶ ብርሐኑ ጎሽም Read More »

ከፍተኛ አመራሮች በምስራቅ ጎጃም ዞን ህግ በማስከበር ላይ የሚገኙ የጥምር ጦሩ የሰራዊት አባላትን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል።

ከፍተኛ አመራሮች በምስራቅ ጎጃም ዞን ህግ በማስከበር ላይ የሚገኙ የጥምር ጦሩ የሰራዊት አባላትን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። የሀገር መከላከያ ሰራዊት እና የአማራ ክልል ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም የምስራቅ ጎጃም ዞን እና የደብረ ማርቆስ ከተማ አስተዳደር የስራ ኃላፊዎች በጎዛመን ወረዳ ጭምት በረሀ ኦፕሬሽን እየሰራ የሚገኝውን የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ የአድማ መከላከል ፖሊስ እንዲሁም የሰላም አስከባሪ እና የሚሊሻ አባላትን …

ከፍተኛ አመራሮች በምስራቅ ጎጃም ዞን ህግ በማስከበር ላይ የሚገኙ የጥምር ጦሩ የሰራዊት አባላትን የስራ እንቅስቃሴ ጎብኝተዋል። Read More »

ኢትዮጵያ በሞሮኮ ሀገር ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው በ93ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው

ኢትዮጵያ በሞሮኮ ሀገር ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው በ93ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው ኢትዮጵያ በሞሮኮ ሀገር ማራካሽ ከተማ እ.ኤ.አ ከህዳር 24 እስከ 27 ቀን 2025 እየተካሄደ በሚገኘው 93ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ትገኛለች። በክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል የተመራው ልዑካን ቡድን በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ ባለው 93ኛው የኢንተርፖል …

ኢትዮጵያ በሞሮኮ ሀገር ማራካሽ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው በ93ኛው የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ እየተሳተፈች ነው Read More »

“ትኩረትን ከሚሰርቁ፣ ኀይልን ከሚበትኑ፣ ለጠላት ተጋላጭ ከሚያደርጉ እና ሰላምን ከሚያውኩ አሰራሮች በመራቅ ለሙያችን ተገዢ በመሆን ህዝብን ማገልገል ይገባል!”

“ትኩረትን ከሚሰርቁ፣ ኀይልን ከሚበትኑ፣ ለጠላት ተጋላጭ ከሚያደርጉ እና ሰላምን ከሚያውኩ አሰራሮች በመራቅ ለሙያችን ተገዢ በመሆን ህዝብን ማገልገል ይገባል!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ

ዋና ሳጅን የኔነሽ ሽመክት ጣሊያን ሀገር በተካሄደ ሀገር አቋራጭ ውድድር አሸነፈች።

ዋና ሳጅን የኔነሽ ሽመክት ጣሊያን ሀገር በተካሄደ ሀገር አቋራጭ ውድድር አሸነፈች። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የአትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነችው ዋና ሳጅን የኔነሽ ሽመክት ጣሊያን ሀገር በተካሄደ ሀገር አቋራጭ ውድድር አንደኛ በመውጣት አሸናፊ ሆናለች። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የአትሌቲክስ ቡድን አባላት በተለያዩ ውድድሮች ከፍተኛ ውጤት በማምጣት የሀገራችን፣ የክልላችን እና የተቋማችን ስም በአለም …

ዋና ሳጅን የኔነሽ ሽመክት ጣሊያን ሀገር በተካሄደ ሀገር አቋራጭ ውድድር አሸነፈች። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የፖሊስ ሰራዊቱን በልዩ ልዩ ሙያዎች በማሰልጠን ለክልሉ ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የፖሊስ ሰራዊቱን በልዩ ልዩ ሙያዎች በማሰልጠን ለክልሉ ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለወንጀል ታክቲክ ምርመራ፣ ለመንገድ ላይ ትራፊክ ደህንነት፣ ለመረጃና ክትትል ባለሙያዎች እንዲሁም ለተመላሽ የፖሊስ ሰልጣኞች አቀባበል አድርጓል፡፡ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ደለለ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት የእንኳን ደህና መጣቹህ …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የፖሊስ ሰራዊቱን በልዩ ልዩ ሙያዎች በማሰልጠን ለክልሉ ህዝብ ሰላም እና ደኅንነት የላቀ አስተዋጽኦ እያበረከተ መሆኑ ተገለጸ Read More »

“ትኩረትን ከሚሰርቁ፣ ኀይልን ከሚበትኑ፣ ለጠላት ተጋላጭ ከሚያደርጉ እና ሰላምን ከሚያውኩ አሰራሮች በመራቅ ለሙያችን ተገዢ በመሆን ህዝብን ማገልገል ይገባል!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ትኩረትን ከሚሰርቁ፣ ኀይልን ከሚበትኑ፣ ለጠላት ተጋላጭ ከሚያደርጉ እና ሰላምን ከሚያውኩ አሰራሮች በመራቅ ለሙያችን ተገዢ በመሆን ህዝብን ማገልገል ይገባል!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለባህርዳር እና ጎንደር ቀጠና ፖሊስ አመራሮች እና አባላት ከህዳር 10/2018 ዓ/ም እስከ ህዳር 15/2018 ዓ/ም ድረስ ሲሰጥ የቆየው የጅኦ ስትራቴጂካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። ኮሚሽነር ዘላለም …

“ትኩረትን ከሚሰርቁ፣ ኀይልን ከሚበትኑ፣ ለጠላት ተጋላጭ ከሚያደርጉ እና ሰላምን ከሚያውኩ አሰራሮች በመራቅ ለሙያችን ተገዢ በመሆን ህዝብን ማገልገል ይገባል!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማው ድሉ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማው ድሉ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነ። በ2018 ሶፊ ማልት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ 10 ኪ.ሜ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማው ድሉ 1ኛ በመውጣት የ400 ሺህ ብር እና የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። ሌላኛው የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነው ኮንስታብል ይስማው ድሉ የታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ አሸናፊ ሆነ። Read More »

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ።

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ላይ አርማጭሆ ወረዳ በተደረገ የኬላ ፍተሻ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ አዛዥ ኮማንደር ደሳለኝ አበራ ተናግረዋል። መነሻውን አብርሃ ጅራ አድርጎ ወደ ባህርዳር እየተጓዘ በነበረ ሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ 1 አማ 43698 በሆነ …

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ዲሽቃ እና ስናይፐር በቁጥጥር ስር ዋለ። Read More »

Scroll to Top