August 2025

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን”

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2017 የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀምን እና የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ ውይይት አካሂዷል። ከወቅቱ የፀጥታ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የአማራ ክልል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ እና ደኅንነት አካላት ጋር በቅንጅት በተሰሩ የህግ ማስከበር ስራዎች በርካታ አካባቢዎችን …

“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን” Read More »

የአማራ ክልልን የጸጥታ ችግር በራስ አቅም ለመፍታት እየተደረገ ያለው ስራ ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበበት መሆኑ ተገልጿል።

የአማራ ክልልን የጸጥታ ችግር በራስ አቅም ለመፍታት እየተደረገ ያለው ስራ ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበበት መሆኑ ተገልጿል። በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ፣ የአስተዳደር እና ልማት ጠቅላይ መምሪያ፣ የወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ እንዲሁም የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ተጠሪ የሆኑ ዋና መምሪያዎች እና መምሪያዎች የበጀት ዓመቱን የስራ አፈጻጸማቸውን አስመልክቶ ግምገማ አካሂዷዋል። ምክትል …

የአማራ ክልልን የጸጥታ ችግር በራስ አቅም ለመፍታት እየተደረገ ያለው ስራ ተጨባጭ ለውጥ እየተመዘገበበት መሆኑ ተገልጿል። Read More »

የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የጸጥታ ምክር ቤት ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ።

የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የጸጥታ ምክር ቤት ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ። የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር ከዚህ በፊት የከተማችንን የጸጥታ ኹኔታ መነሻ በማድረግ የኅብረተሰቡን ደህንንነት ከማስጠበቅ አኳያ ልዩ ልዩ ክልከላዎችን የጸጥታ ምክር ቤቱ ማውጣቱ ይታወቃል። አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ በባሕርዳር ከተማ አስተዳድር በተከታታይ በተሠራው ጠንካራ የሕግ ማስከበር ሥራ እና በኅብረተሰቡ የላቀ ተሳትፎ የከተማዋ የሰላምና የጸጥታ ኹኔታ በከፍተኛ ኹኔታ …

የባሕርዳር ከተማ አስተዳድር የጸጥታ ምክር ቤት ልዩ ልዩ ውሳኔዎችን አስተላለፈ። Read More »

“ብዙ ፈታኝ የሆኑ ሁኔታዎች ቢኖሩም ፈተናው በሰላም ተጀምሮ በሰላም ተጠናቋል”

“ብዙ ፈታኝ የሆኑ ሁኔታዎች ቢኖሩም ፈተናው በሰላም ተጀምሮ በሰላም ተጠናቋል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ሲሰጥ የቆየው የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና በአማራ ክልል ሁሉም አካባቢዎች በሰላም ተጠናቋል ብለዋል። ብዙ ፈታኝ የሆኑ ሁኔታዎች ቢኖሩም ፈተናው በሰላም ተጀምሮ በሰላም እንዲጠናቀቅ የጸጥታ ኃይሉ ተግባሩን በባለቤትነት ይዞ በጥብቅ ዲስፕሊን መመራቱን …

“ብዙ ፈታኝ የሆኑ ሁኔታዎች ቢኖሩም ፈተናው በሰላም ተጀምሮ በሰላም ተጠናቋል” Read More »

ለ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ

ለ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ ለ34ኛ ዙር የአማራ ክልል ፖሊስ የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ሰልጣኝ ፖሊሶች በብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ትምህርት ቤት የስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሂዷል። በማሰልጠኛ ትምህርት ቤቱ ወታደራዊ አዛዦች፣ የዩኒቨርስቲ ኮሌጁ የማኔጀመንት አባላት፣ መምህራን እና አሰልጣኞች ተገኝተዋል። በስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ-ግብሩ ላይ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ …

ለ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች የስልጠና ማስጀመሪያ መርሐ-ግብር ተካሄደ Read More »

❝የአማራ ክልል ፖሊስን ወደ ከፍታ ለማድረስ በፖሊሳዊ ስነ-ምግባር የታነጸ እና ስነ-ስርዓትን አክብሮ የሚሰራ የፖሊስ ሰራዊት እየተገነባ ነው❞

❝የአማራ ክልል ፖሊስን ወደ ከፍታ ለማድረስ በፖሊሳዊ ስነ-ምግባር የታነጸ እና ስነ-ስርዓትን አክብሮ የሚሰራ የፖሊስ ሰራዊት እየተገነባ ነው❞ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ

ከኅብረተሰቡ ጋር የተሻለ ቅንጅት በመፍጠር የጸጥታ ስራውን በውጤታማነት መፈፀም እንደሚገባ ተገለጸ

ከኅብረተሰቡ ጋር የተሻለ ቅንጅት በመፍጠር የጸጥታ ስራውን በውጤታማነት መፈፀም እንደሚገባ ተገለጸ የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ የ100 ቀናት የጸጥታ ስራ አፈፃፀም ግምገማ በፍኖተሰላም ከተማ አካሂዷል። በግምገማው የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ ተገኝተዋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል …

ከኅብረተሰቡ ጋር የተሻለ ቅንጅት በመፍጠር የጸጥታ ስራውን በውጤታማነት መፈፀም እንደሚገባ ተገለጸ Read More »

“የፖሊስን የከፍታ ዘመን ማሳያ ምልክቶች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ

“የፖሊስን የከፍታ ዘመን ማሳያ ምልክቶች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በአብክመ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የስነ-ስርዓት ቁጥጥር እና የክብር ዘብ ስልጠና የወሰዱ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመርቋል። በዕለቱ የተገኙት የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ እንደተናገሩት ፖሊስን ፖሊስ ሊያሰኙ የሚችሉ ፖሊሳዊ ስነ-ስርዓትን አንግባችሁ የፖሊስ የመጭው የከፍታ ዘመን ማሳያ ምልክቶች ናችሁ” ብለዋል። የስነ-ስርዓትና ቁጥጥር ዋና ክፍሉ …

“የፖሊስን የከፍታ ዘመን ማሳያ ምልክቶች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ Read More »

በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ

በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የተለያዩ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ ብሎም ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎችን እያከናወኑ እንደሚገኙ በአብክመ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናግረዋል። የትራፊክ አደጋ ከወትሮው በተለየ መልኩ በክረምት ወቅት ይጨምራል ያሉት ኮማንደር በቀለ ችግሩን ለመከላከል …

በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ Read More »

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ።

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ። ፖሊስ መምሪያው በ2017 በጀት ዓመት የተከናወኑ ስራዎችን የወረዳ እና የዞን አመራሮች በተገኙበት ገምግሟል። የዞኑን ሠላምና ፀጥታ ለማረጋገጥ በበጀት ዓመቱ በተከናወኑ ስራዎች ቀርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል። የፖሊስ ሰራዊቱ በሁሉም ወረዳ በጥምር ጦር ተደራጅቶ በመሰማራት በጠላት ላይ የበላይነት በመዉሰድ ሰላምና ጸጥታን ማስፈን መቻሉ፤ አጋዥ የጸጥታ …

የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የ2017 በጀት ዓመት የሥራ አፈፃፀም ላይ ውይይት አካሄደ። Read More »

Scroll to Top