“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን”
“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2017 የበጀት ዓመቱን የስራ አፈፃፀምን እና የቀጣይ በጀት ዓመት ዕቅድን አስመልክቶ ውይይት አካሂዷል። ከወቅቱ የፀጥታ ሁኔታ ጋር ተያይዞ የአማራ ክልል ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ እና ደኅንነት አካላት ጋር በቅንጅት በተሰሩ የህግ ማስከበር ስራዎች በርካታ አካባቢዎችን …
“የፖሊስ ተቋምን በማዘመን እና ሪፎርሙን ውጤታማ በማድረግ የአማራ ክልልን ህዝብ ሰላም እናረጋግጣለን” Read More »










