April 2026

ከፍተኛ የፖሊስ መኮንኖች የምረቃና የማዕረግ ሽግግር ስነ-ስርዓት በደመቀ ሁኔታ ተካሄደ

ከፍተኛ የፖሊስ መኮንኖች የምረቃና የማዕረግ ሽግግር ስነ-ስርዓት በደመቀ ሁኔታ ተካሄደ በአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ስልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩና ወደ ከፍተኛ የማዕረግ ሽግግር ያደረጉ የፖሊስ መኮንኖች በደመቀ ሁኔታ ተመርቀዋል። ተመራቂ መኮንኖቹ በስራ አፈጻጸማቸው ውጤታማ እና ለከፍተኛ አመራር ብቁ መሆናቸው የተመሰከረላቸው ናቸው። በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ላይ የተገኙት ምክትል ኮሚሽነር አበበ ደለለ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ባስተላለፉት …

ከፍተኛ የፖሊስ መኮንኖች የምረቃና የማዕረግ ሽግግር ስነ-ስርዓት በደመቀ ሁኔታ ተካሄደ Read More »

የጸጥታ ኃይሉ በአሳግርት ወረዳ በወሰደው የተቀናጀ እርምጃ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራሮችና አባላት ተደመሰሱ

የጸጥታ ኃይሉ በአሳግርት ወረዳ በወሰደው የተቀናጀ እርምጃ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራሮችና አባላት ተደመሰሱ በሰሜን ሸዋ ዞን አሳግርት ወረዳ የመንግስትን የሰላም ጥሪ ወደ ጎን በመተው የጥፋት ተግባር ላይ ተሰማርተው በነበሩ የህገ-ወጥ ታጣቂው ቡድን አመራሮችና አባላት ላይ የ112ኛ አየር ወለድ ክፍለ ጦር ከክልሉ የጸጥታ ኃይል ጋር በመቀናጀት በወሰዱት ድንገተኛ ኦፕሬሽን እርምጃ መወሰዱን አስታወቁ። በወረዳው አንጎለላ ጠራ አንጋዳ …

የጸጥታ ኃይሉ በአሳግርት ወረዳ በወሰደው የተቀናጀ እርምጃ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራሮችና አባላት ተደመሰሱ Read More »

ጥምር ጦሩ የእብናት ከተማን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሩ ስር አዋለ

ጥምር ጦሩ የእብናት ከተማን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሩ ስር አዋለ በደቡብ ጎንደር ዞን የሚገኘው የጥምር ጦር ባከናወነው የተቀናጀ ኦፕሬሽን፣ ለተከታታይ ቀናት በጽንፈኛው ቡድን ቁጥጥር ስር የነበረችው የእብናት ከተማ ዛሬ በቁጥጥር ስር መዋሏ ተገለጸ። በአካባቢው ህግ የማስከበር ግዳጅ ላይ የነበረው የሀገር መከላከያ ሰራዊት ለሌላ ሀገራዊ ተልዕኮ ከአካባቢው መውጣቱን ተከትሎ፣ ከተማዋ ላለፈው አንድ ወር ገደማ በህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ …

ጥምር ጦሩ የእብናት ከተማን ሙሉ በሙሉ በቁጥጥሩ ስር አዋለ Read More »

የታጣቂዎች አመራር የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ ከመንግሥት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ተቀበለ

የታጣቂዎች አመራር የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ ከመንግሥት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ተቀበለ በሰሜን ወሎ ዞን ላሊበላና አካባቢው በትጥቅ ትግል ሲንቀሳቀስ የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ፣ ከመንግሥት የቀረበለትን የሰላም ጥሪ በመቀበል በሰላማዊ መንገድ ወደ ማህበረሰቡ ተቀላቅሏል። በታጣቂዎች አደረጃጀት ውስጥ እስከ ኮር አዛዥነት የደረሰ ኃላፊነት የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ፣ ላለፉት ዓመታት በጫካ ሲንቀሳቀስ መቆየቱ ተገልጿል። በአማራ ክልል ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን መንግሥት እያደረገ …

የታጣቂዎች አመራር የነበረው ፍቅሩ ሙሉዬ ከመንግሥት የቀረበለትን የሰላም አማራጭ ተቀበለ Read More »

በደቡብ ጎንደር ዞንና በደብረ ታቦር ከተማ የጸጥታ መዋቅሩን የመፈጸም አቅም በማሳደግ የህግ ማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

በደቡብ ጎንደር ዞንና በደብረ ታቦር ከተማ የጸጥታ መዋቅሩን የመፈጸም አቅም በማሳደግ የህግ ማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ የጸጥታ መዋቅሩን የማድረግና የመፈጸም አቅም በማሳደግ የህግ ማስከበር ስራን አጠናክሮ በመስራት የዞኑንና የከተማውን ሰላም ዘላቂ ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ። የአማራ ክልል ከፍተኛ የመንግስት የሥራ ኃላፊዎች ከደቡብ ጎንደር ዞን ከደብረ ታቦር ከተማ እና በየደረጃው ከሚገኙ የጸጥታ አካላት ጋር በወቅታዊ የሰላምና …

በደቡብ ጎንደር ዞንና በደብረ ታቦር ከተማ የጸጥታ መዋቅሩን የመፈጸም አቅም በማሳደግ የህግ ማስከበር ስራው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ Read More »

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጣቂ ቡድን አመራሮች ወደ ሰላማዊ ሕይወት ተመለሱ

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጣቂ ቡድን አመራሮች ወደ ሰላማዊ ሕይወት ተመለሱ በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን አመራሮች እና አባላት፣ መንግሥት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ሙሉ ትጥቃቸውን አስረክበው ወደ ሰላማዊ ሕይወት መመለሳቸው ተገለጠ። ወደ ሰላም ከተመለሱት የቀድሞ የታጣቂ ቡድኑ ከፍተኛ አመራሮች መካከል ቢኒያም አስፋው – የቡድኑ አደረጃጀት ጽሕፈት …

በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የታጣቂ ቡድን አመራሮች ወደ ሰላማዊ ሕይወት ተመለሱ Read More »

Scroll to Top