“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለ2 ቀናት ያካሄደውን የ2018 ዓ.ም የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በስኬት አጠናቋል። በመድረኩ የተገኙ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች ለክልሉ ሰላም መከበር አዲስ የቁርጠኝነት መንፈስ አሳይተዋል። በመድረኩም የክልሉን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተመዘገቡ ስኬቶች እና ያጋጠሙ …

“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ የስትራቴጅክ እና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩም የክልሉን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተመዘገቡ ስኬቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች ላይ ዝርዝር ውይይት ይደረጋል። …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው። Read More »

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ።

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ። በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረሰውን አዲስ የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ ታጥቀው በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው እና እራሱን የገብርየ ክፍለ ጦር በማለት ሲጠራ የቆየው ቡድን የመንግሥትን የሰላም …

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ። Read More »

በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል። ዛሬ በደብረ ማርቆስ ከተማ ለጠላት ሊደርስ የነበረ መሣሪያና ተተኳሾች በሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ቅንጅት እንዲሁም በማህበረሠቡ ትብብር ወደ ህገ-ወጥ ታጣቂው ከመድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን በቀጠናው የሚገኘው የሠራዊት ክፍል አመራር አሥታውቋል።

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን 12 ኩንታል ሓሽሽና ህገ-ወጥ የወርቅ ማጠቢያ በቁጥጥር ስር ዋሉ።

በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዲማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የጸጥታ አካላት ባከናወኑት የተቀናጀ ኦፕሬሽን 12 ኩንታል ሓሽሽ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል። ኮማንደር ወለላው ተገኘ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እንዳስታወቁት ዕፁ የተያዘው ህገ-ወጥ ዝውውርን ለመቆጣጠር በተደረገ ጥብቅ ክትትል ሲሆን፤ ይህም በአካባቢው ማህበረሰብ ደህንነትና ጤና ላይ ሊደቀን የነበረውን ከፍተኛ …

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን 12 ኩንታል ሓሽሽና ህገ-ወጥ የወርቅ ማጠቢያ በቁጥጥር ስር ዋሉ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ።

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ። የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽዎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርባል። የክልሉ ፖሊስ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) እንዳሉት በክልሉ በየአመቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን ገልጸዋል። ለዚህ የጸጥታ …

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ። Read More »

የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ የ6 ወር የስራ አፈጻጸምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ግምገማ እና ውይይት አካሂደ።

የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ የ6 ወር የስራ አፈጻጸምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ግምገማ እና ውይይት አካሂደ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ ባለፉት 6 ወራት ያከናወናቸውን ተግባራት እና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ በስሩ ከሚገኙ የዋና መምሪያ፣ የመምሪያ፣ የዋና ክፍል እና ክፍል ኃላፊዎች እንዲሁም ከፍተኛ ባለሙያዎች ጋር በመሆን ገምግሟል። በግምገማው የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ …

የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ የ6 ወር የስራ አፈጻጸምና በቀጣይ አቅጣጫዎች ዙሪያ ግምገማ እና ውይይት አካሂደ። Read More »

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!”

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና አዛዥ ለከተራና ለጥምቀት በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት የጥምቀት በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የትሕትናና የአንድነት ተምሳሌት ነው። ይህ በዓል በመላ በሀገራችን ኢትዮጵያ በልየ‍ኡ ሁኔታ በክልላችን በታላቅ ድምቀት፣ በባህላዊ እሴቶችና በሀይማኖታዊ ስርዓቶች ተጠብቆ የሚከበር ሲሆን፣ የአለም አቀፍ ቅርሳችን ጭምር መገለጫም ነው። ለመላው …

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!” Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በእንፍራንዝ ከተማ የ10ኛ ሻለቃ እና በጎርጎራ የ8ኛ ሻለቃ በምሽግ ላይ የሚገኙ የአድማ መከላከል አባላትን በቦታው ተገኝተው ጎብኝተዋል። …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል። Read More »

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል።

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ከክልል እና ከዞን የወንጀል ምርመራ አመራሮችና አባላት ጋር የግማሽ ዓመቱን የስራ አፈጻጸም በበይነ መረብ ገምግሟል። በግምገማ መድረኩ የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና …

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል። Read More »

Scroll to Top