ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።
ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። መነሻውን ከሱዳን በማድረግ ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ኮማንደር ምስጋናው ካሴ የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ተናግረዋል። በ4 ሞተር ብስክሌት ከሱዳን ተጭኖ የተነሳው ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በቋራ ወረዳ ምርት ገለጎ ቀበሌ አድርጎ ለጠላት …
ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። Read More »










