በደቡብ ጎንደር ዞን የተቃጣው የጥፋትና የዝርፊያ ሙከራ በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ እርምጃ መከሸፉ ተገለጸ።
በደቡብ ጎንደር ዞን የተቃጣው የጥፋትና የዝርፊያ ሙከራ በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ እርምጃ መከሸፉ ተገለጸ። በዛሬው ዕለት በደቡብ ጎንደር ዞን በፎገራ ወረዳና በወረታ ከተማ የጥፋት ተልዕኮ አንግቦ የተንቀሳቀሰው የህገ-ወጥ ታጣቂው ቡድን፣ በጸጥታ ኃይሉ በተሰነዘረበት የተቀናጀ እርምጃ ከፍተኛ ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ ደርሶበታል። እንደ አማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያው ገለጻ የጥፋት ቡድኑ በዛሬው ዕለት በወረታ ከተማ እና በፎገራ …
በደቡብ ጎንደር ዞን የተቃጣው የጥፋትና የዝርፊያ ሙከራ በጸጥታ ኃይሉ የተቀናጀ እርምጃ መከሸፉ ተገለጸ። Read More »










