ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በክልሉ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የመስቀል ደመራ በዓል አንዱ ነው። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በዓሉን አስመልክቶ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በዓሉ የሰላም፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመከባበር እሴታችን ደምቆ የሚታይበት በዓል ነው ብለዋል፡፡ በዓሉ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ እና የእርስ በርስ መደጋገፍ እሴቶች …
ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ Read More »










