“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)
“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በወሎና በሸዋ ቀጠና ሲሰጥ የቆየው የጂኦስትቴጂካዊ እና የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሀ-ግብሩ ላይ በመገኘት የማጠቃለያ ሀሳብና የስራ መመሪያ የሰጡት ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ “የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅም እና የምናገለግለው ህዝብ አለን” ብለዋል። እንደ ኮሚሽነር …
“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »










