December 2025

“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በወሎና በሸዋ ቀጠና ሲሰጥ የቆየው የጂኦስትቴጂካዊ እና የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠና ተጠናቋል። በማጠቃለያ መርሀ-ግብሩ ላይ በመገኘት የማጠቃለያ ሀሳብና የስራ መመሪያ የሰጡት ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ “የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅም እና የምናገለግለው ህዝብ አለን” ብለዋል። እንደ ኮሚሽነር …

“የቆምንለት ሀገራዊ ዓላማ፣ የምናስከብረው ብሄራዊ ጥቅምና የምናገለግለው ህዝብ አለን።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የዞኑ የፀጥታ ሀይል ከፌዴራል የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት እያደረገ ባለው ህግ ማስከበር አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ።

የዞኑ የፀጥታ ሀይል ከፌዴራል የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት እያደረገ ባለው ህግ ማስከበር አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። በእርስ በርስ ግጭቱ የተነሳ በህገ- ወጥ ታጣቂዎች ይፈፀሙ የነበሩ ወንጀሎችን ለመከላከልና ህብረተሰቡ በሰላም ወጥቶ እንዲገባ ለማድረግ የዞኑ የፀጥታ ሀይል ከፌደራል የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት ባደረገው ትግል አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን የሰሜን ወሎ ዞን …

የዞኑ የፀጥታ ሀይል ከፌዴራል የፀጥታ ሀይል ጋር በመቀናጀት እያደረገ ባለው ህግ ማስከበር አንፃራዊ ሰላም ማምጣት መቻሉን የሰሜን ወሎ ዞን ፖሊስ መምሪያ አስታወቀ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ያሰለጠናቸውን ምልስ የፖሊስ አመራሮችንና አባላትን አስመረቀ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ያሰለጠናቸውን ምልስ የፖሊስ አመራሮችንና አባላትን አስመረቀ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ የስነ-ምግባር ችግር ሳይኖርባቸው በልዩ ልዩ ምክንያቶች የፖሊስ ተቋምን ለቀው የነበሩ የፖሊስ አመራሮችና አባላትን ነው ያስመረቀው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሰቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት ምክትል ኮሚሽነር አበበ ደለለ የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ እና የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጅክ እና ከፍተኛ አመራሮች እንዲሁም መምህራንና …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ያሰለጠናቸውን ምልስ የፖሊስ አመራሮችንና አባላትን አስመረቀ። Read More »

በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተደረገ።

በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተደረገ። በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተደርጓል። ስምምነቱ የክልሉ መንግሥት ለሰላም የሰጠው አማራጭ አንዱ አካል የሆነ እና ለቀጣይ የሕዝብ ሰላማዊ እፎይታ መሠረት የሚጥል ነው ተብሏል። በሁለቱ ወገኖች ስምምነት በአደራዳሪነት የአፍሪካ ኅብረት እና ኢጋድ ተሳትፈዋል። …

በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የዘላቂ ሰላም ስምምነት ተደረገ። Read More »

“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ‘ትውልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር’ በሚል መሪ ቃል ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተከብሯል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ።

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ። የአለም የኤዲስ ቀን በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ37ኛ ጊዜ መከበርን ምክንያት በማድረግ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በሽታውን ለመከላከል የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ ምክትል ኮሚሽነር እና የአስተዳደር እና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ …

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ። Read More »

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ ‎የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አግኝቷል። ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎቹን ለክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ያስረከቡት በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ክብርት ሶፊ ፍሮም-ኤመስበርገር ናቸው። ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል …

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ Read More »

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ።

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ። በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ተግባር በከተማዋ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረጉ ተግባራት ከፀጥታ ሀይሉ ጎን ለጎን የከተማዋ ማህበረሰብ ከተሳታፊነት ባለፈ በባለቤትነት ስሜት ትልቅ ኃላፊነትን እየተወጣ እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ዋና ክፍል …

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ። Read More »

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ።

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ። በምዕረብ ጎንደር ዞን ለአመታት ህብረተሰቡን በመዝረፍ፣ በመግደል እና በማፈናቀል እኩይ ተግባር ውስጥ ተሰማርተው የቆዩ 14 የህገ ወጥ ታጣቂው አባላት የቡድኑን የጥፋት ሴራ በመቃወም ለሰሜን ምዕራብ ዕዝ ኮር እጅ ሰጥተዋል። በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የኮር ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ብርጋዲዬር ጄኔራል ቾምቤ ወርቁ ህገ ወጦቹ የሠላም ጥሪ …

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ። Read More »

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል።

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል። በወሎ እና በሸዋ ቀጠና ለሚገኙ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ነው ስልጠና እየተሰጠ የሚገኘው። በስልጠና መርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሐመድ አሚን የሱፍ የክልሉ ፖሊስ እያደረገ ያለው የለውጥ ስራ ክልላችን ከገባበት የፀጥታ …

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል። Read More »

Scroll to Top