በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል።
ዛሬ በደብረ ማርቆስ ከተማ ለጠላት ሊደርስ የነበረ መሣሪያና ተተኳሾች በሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ቅንጅት እንዲሁም በማህበረሠቡ ትብብር ወደ ህገ-ወጥ ታጣቂው ከመድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን በቀጠናው የሚገኘው የሠራዊት ክፍል አመራር አሥታውቋል።



በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል።
ዛሬ በደብረ ማርቆስ ከተማ ለጠላት ሊደርስ የነበረ መሣሪያና ተተኳሾች በሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ቅንጅት እንዲሁም በማህበረሠቡ ትብብር ወደ ህገ-ወጥ ታጣቂው ከመድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን በቀጠናው የሚገኘው የሠራዊት ክፍል አመራር አሥታውቋል።


