ከተማዋ የተረጋጋች እና ሰላማዊ እንድትሆን የሰራዊቱ ተጋድሎ እና የህዝብ አጋርነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ።
ከተማዋ የተረጋጋች እና ሰላማዊ እንድትሆን የሰራዊቱ ተጋድሎ እና የህዝብ አጋርነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ። የደብረታቦር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ያለው ዘለቀ ከተማዋን ሰላም እና ደህንነት ለማረጋገጥ የፖሊስ ኃይሉ ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በቅንጅት እየሰራ ይገኛል ብለዋል። የፖሊስ ሰራዊቱ ህዝብ አጋር በማድረግ በወንጀል መከላከል፣ በህግ ማስከበር እንዲሁም ልዩ ልዩ ሁነቶች በሰላም እንዲከበሩ በማድረግ ደብረ …
ከተማዋ የተረጋጋች እና ሰላማዊ እንድትሆን የሰራዊቱ ተጋድሎ እና የህዝብ አጋርነት ጉልህ አስተዋጽኦ ማበርከቱ ተገለጸ። Read More »










