January 2026

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!”

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና አዛዥ ለከተራና ለጥምቀት በዓል ያስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት የጥምቀት በዓል የሰላም፣ የፍቅር፣ የትሕትናና የአንድነት ተምሳሌት ነው። ይህ በዓል በመላ በሀገራችን ኢትዮጵያ በልየ‍ኡ ሁኔታ በክልላችን በታላቅ ድምቀት፣ በባህላዊ እሴቶችና በሀይማኖታዊ ስርዓቶች ተጠብቆ የሚከበር ሲሆን፣ የአለም አቀፍ ቅርሳችን ጭምር መገለጫም ነው። ለመላው …

“ጥምቀት የሰላም የፍቅር፣የአንድነታችንና የጥንካሬያችን መገለጫ ነው!” Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ እና ሌሎች ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት በእንፍራንዝ ከተማ የ10ኛ ሻለቃ እና በጎርጎራ የ8ኛ ሻለቃ በምሽግ ላይ የሚገኙ የአድማ መከላከል አባላትን በቦታው ተገኝተው ጎብኝተዋል። …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራሮች ግዳጅ ላይ የሚገኙ የፀጥታ አባላትን ጉብኝት አድርገዋል። Read More »

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል።

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ ከክልል እና ከዞን የወንጀል ምርመራ አመራሮችና አባላት ጋር የግማሽ ዓመቱን የስራ አፈጻጸም በበይነ መረብ ገምግሟል። በግምገማ መድረኩ የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና …

ባለፉት 6 ወራት ከ9 ሺህ 5 መቶ በላይ የክስ መዝገቦች ቀርበው ከ7 ሺህ 1 መቶ በላይ መዝገቦች ምርመራ ተጣርቶባቸው ለሚመለከተው የፍትህ አካል ተልኳል። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የ15ኛ ዙር የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የ4ተኛ ዙር የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶችን አስመርቋል፡፡ የምረቃ መርሃ ግብሩ የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዚዳንት ምክትል ኮሚሸነር አበበ ደለለ እና የዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ ስተራቴጂክ …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ያሰለጠናቸዉን የመንገድ ላይ ትራፊክ ተቆጣጣሪና የወንጀል መረጃ ክትትል ባለሙያ ሰልጣኝ ፖሊሶች አስመረቀ፡፡ Read More »

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ።

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ በ2018 ዓ.ም የሚከበረውን የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር የሚያስችል ልዩ የበዓል እቅድ ውይይት ከፀጥታ ግብረ-ሀይሉ ጋር አድርጓል ። በውይይቱ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ …

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር በየደረጃው የሚገኝ የጸጥታ ኃይል የተሰጠውን ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት አለበት ተባለ። Read More »

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል።

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል። ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለ2018 ዓ.ም የከተራ እና የጥምቀት በዓል በሰላም አደረሳችሁ! ጥምቀት የአንድነት፣ የፍቅር እና የሰላም በዓል ነው። ይህ ታላቅ በዓል በክልላችን ሲከበር ከመንፈሳዊ እሴቱ ባለፈ የቱሪዝም እና የወንድማማችነት መገለጫ መሆኑ የሚታወቅ ነው። ስለሆነም የ2018 ዓ.ም የከተራ እና የጥምቀት በዓላት በሰላም እና በታላቅ …

የ2018 ዓ.ም የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ የተቀናጀ የጸጥታ ዝግጅት ተደርጓል። Read More »

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ። የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ አፋህድ ከአማራ ክልል መንግሥት ጋር ያደረገውን ስምምነት ተከትሎ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገብተዋል። የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር፣ ወታደራዊ ዋና አዛዥ እና የወሎ ጠቅላይ ግዛት እዝ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ …

የአፋህድ ምክትል ሊቀመንበር እና ወታደራዊ ዋና አዛዥ ኮሎኔል ፈንታው ሙሀባ ከእነ ሠራዊታቸው የሰላም አማራጭን ተቀበሉ። Read More »

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል።

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። በደቡብ ጎንደር ዞን በላይ ጋይንት ወረዳ መኳቢያና ግድም አካባቢ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ የሃይል አማራጭ ተከታዮች፣ መንግስትና ህዝብ ያቀረቡላቸውን የሰላም ጥሪ በመቀበል ወደ ሰላማዊ ህይወት መመለሳቸው ተገልጿል። የአካባቢው የሀገር ሽማግሌዎችና የሃይማኖት አባቶች በቦታው ተገኝተው ከፍተኛ አቀባበል ያደረጉ ሲሆን፣ ታጣቂዎቹም ከነሙሉ ትጥቃቸው …

በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ አካላት የሰላም ጥሪን በመቀበል ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን አጠናክረው ቀጥለዋል። Read More »

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ በሰሜን ሸዋ ዞን ላለፉት ወራት የህዝቡን ደኅንነት እና የዜጎችን ሰላማዊ እንቅስቃሴ ለማረጋገጥ የጸጥታ ኃይሉ ቀንና ሌሊት ባከናወነው የተቀናጀ የወንጀል መከላከል ስራ በአሁኑ ወቅት በዞኑ አስተማማኝ ሰላም መስፈኑን የዞኑ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል። የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ …

“በሰሜን ሸዋ ዞን የተገኘውን ሰላም ዘላቂ ለማድረግ የወንጀል መከላከል እና የተቀናጀ የኦፕሬሽን ስራዎች ተጠናክሮ ይቀጥላል!” ኮማንደር ንጉሴ ሞገስ Read More »

Scroll to Top