“ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር ጥበብን መላበስ ለነገ የማይተው ጉዳይ ነው!” ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ
“ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር ጥበብን መላበስ ለነገ የማይተው ጉዳይ ነው!” ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ የአማራ ክልል የጸጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የክልሉን አሁናዊ የጸጥታ ሁኔታ ገምግሟል። በአማራ ክልል እየተስተዋሉ ያሉ የህግ አለመከበር እና የሰላም አለመረጋገጥ ችግሮችን በማስተካከል “ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር …










