ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ህገ-ወጥ መሳሪያ እና ተተኳሽ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ።
ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ህገ-ወጥ መሳሪያ እና ተተኳሽ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። በሰሜን ወሎ ዞን ራያ ቆቦ አዲስ ቅኝ ቀበሌ ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በወረዳው ጥምር ጦር ክትትል በቁጥጥር ስር መዋሉን በዞኑ የራያ ቆቦ ወረዳ ፖሊስ ጸሕፈት ቤት አዛዥ ኢንስፔክተር አድማሱ ገላዬ ተናግረዋል። የታርጋ ቁጥሩ ኮድ 3 አማ -35960 …
ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ህገ-ወጥ መሳሪያ እና ተተኳሽ በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »










