በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ
በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ፅንፈኛ ቡድን አባላት መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ በመጠቀም በምህረት ወደ ሰላማዊ ህይወት መመለሳቸው ተገለጠ። ቡድኑ በዛሬው ዕለት በቡድን በመሆን የያዘውን ትጥቅ ለመንግስት የጸጥታ አካላት አስረክቧል። ታጣቂ ቡድኑ ላለፉት ጊዜያት በአካባቢው ሲንቀሳቀስ የቆየ ቢሆንም፣ ሰላምን በዘላቂነት ለማምጣትና በውይይት …
በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ Read More »










