“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)
“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በቅርቡ ተመርቀው ለመጡ የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ተመራቂዎች የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) እንደተናገሩት ፖሊሳዊ አሰራርን ያከበረ ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ የሪፎርሙ አንዱ አካል በመሆኑ ተቋሙ በጥብቅ የከለከላቸውን እና ህጉ …
“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »










