በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ለወንጀል መከላከል ተግባር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ
በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ለወንጀል መከላከል ተግባር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ የማህበረሰብ ዓቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ወንጀልን አስቀድሞ የሚያከሽፍ እና ለሚፈጠሩ ችግሮች አካባቢያዊ መፍትሄ የሚሰጥ ማህበረሰብ ማፍራት የተቻለበት አሰራር ነው። በባህርዳር ከተማ አስተዳደር በሁሉም አካባቢዎች ማህበሰረሰቡን ባለቤት ያደረገ የወንጀል መከላከል ስራ መጠናከሩ ተገልጿል። የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ዋለልኝ ቢምረው ለዝግጅት ክፍላችን …
በባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ለወንጀል መከላከል ተግባር ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ተገለጸ Read More »










