በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ።
በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ። እንደ ግብር-ኃይል መግለጫ፣ የምስራቅ ዕዝ እና የክልሉ የጸጥታ ኃይል የጋራ እቅድና ስምሪት በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል የተገኝበት እና በርካታ የጠላት ኃይል ከጥቅም ውጭ የተደረገበት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከምስራቅ ዕዝ አሀዶች ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ እንዲሁም የአማራ …
በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ። Read More »










