በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ።

በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ። እንደ ግብር-ኃይል መግለጫ፣ የምስራቅ ዕዝ እና የክልሉ የጸጥታ ኃይል የጋራ እቅድና ስምሪት በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል የተገኝበት እና በርካታ የጠላት ኃይል ከጥቅም ውጭ የተደረገበት መሆኑን ለማወቅ ተችሏል። ከምስራቅ ዕዝ አሀዶች ኮማንዶ እና አየር ወለድ ዕዝ እንዲሁም የአማራ …

በባህርዳር ዙርያና ሰሜን ጎጃም ዞን በተደረገ ኦፕሬሽ በጠላት ላይ ከፍተኛ ድል መቀናጀቱን የአማራ ክልል የጋራ ጸጥታ ግብር-ኃይል አስታወቀ። Read More »

በወረኢሉ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን ሰጥተዋል።

በወረኢሉ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን ሰጥተዋል። በተሳሳተ መንገድ ጫካ ገብተው የነበሩ ራሱን ዋስል ክፍለ ጦር ሰንጥቅ ሻለቃ ብሎ የሚጠራው የሻለቃ አዛሽ ቃሉ አስፋው እና የሻለቃ ዘመቻ ኃላፊ ሱልጣን ሲሳይን ጨምሮ ሌሎች ህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኖች ለጥምር ጦሩ እጃቸውን ሰጥተዋል። ታጣቂዎቹ የጫካ ትግል የህዝቡን ችግር የማይፈታ መሆኑን በመገንዘብ የበደሉትን ማህበረሰብ ለመካስ …

በወረኢሉ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው እጃቸውን ሰጥተዋል። Read More »

በገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር 3ሺህ 124 ህገ-ወጥ የክላሽ ጥይት በፍተሻ መያዙን ፖሊስ አስታውቋል።

በገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር 3ሺህ 124 ህገ-ወጥ የክላሽ ጥይት በፍተሻ መያዙን ፖሊስ አስታውቋል። በምዕራብ ጎንደር ዞን በገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር በቀበሌ 01 ከአንድ ግለሰብ መኖሪያ ቤት በተደረገ ፍተሻ 3ሺህ 124 የክላሽ ጥይት መያዙን ፖሊስ ገልጿል። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ ጽህፈት ቤት አዛዥ ምክትል ኢንስፔክተር ሀይሌ ብርሃኑ ተተኳሽ ጥይቱ የተያዘው ከህብረተሰቡ በደረሰ ጥቆማ እና ፖሊስ ባደረገው ጥናት ነው ብለዋል። …

በገንዳውኃ ከተማ አስተዳደር 3ሺህ 124 ህገ-ወጥ የክላሽ ጥይት በፍተሻ መያዙን ፖሊስ አስታውቋል። Read More »

በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ መሽጎ በነበረው ህገ-ወጥ ቡድን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ።

በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ መሽጎ በነበረው ህገ-ወጥ ቡድን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ። በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ መሽጎ የነበረውን ህገ-ወጥ የታጠቀ ቡድን ላይ ርምጃ መውሰድ መቻሉን የሰንጥቅ ክፍለ ጦር ምክትል አዛዥ ለኦፕሬሽናል ሻለቃ አብዲ መሀመድ ገልጸዋል። በህገ-ወጡ ቡድን ላይ ቁሳዊ እና ሰብዓዊ ኪሳራ በማድረስ በርካታ ዘርፎ ሲጠቀምበት የነበረ ተሽከርካሪ፣ ሞተር ሳይክል እና የተለያዩ ዓይነት …

በሰሜን ወሎ ዞን ላስታ ወረዳ መሽጎ በነበረው ህገ-ወጥ ቡድን ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ። Read More »

በ43ኛው የጃን ሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቴክስ ቡድን በ10ኪ.ሜ የአዋቂ ወንዶች ውድድርን ደረጃ በመያዝ አጠናቋል።

በ43ኛው የጃን ሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቴክስ ቡድን በ10ኪ.ሜ የአዋቂ ወንዶች ውድድርን ደረጃ በመያዝ አጠናቋል። በ43ኛው የጃን ሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ አትሌቴክስ ክለብ በ6ኪ.ሜ በወጣት ሴቶች እና በ10ኪ.ሜ በአዋቂ ወንዶች ውድድር ላይ ተሳትፎ አድርጓል። በዚህም በ10ኪ.ሜ አዋቂ ወንዶች ሀገር አቋራጭ ውድድር 3ኛ ደረጃን ይዞ በማጠናቀቅ የገንዘብ …

በ43ኛው የጃን ሜዳ ሀገር አቋራጭ ውድድር የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቴክስ ቡድን በ10ኪ.ሜ የአዋቂ ወንዶች ውድድርን ደረጃ በመያዝ አጠናቋል። Read More »

ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ

ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመተባበር ለክልሉ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት …

ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ Read More »

የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የዳኝነት እና የፍትሕ ተቋማት መገንባት ወሳኝ ነው።

የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የዳኝነት እና የፍትሕ ተቋማት መገንባት ወሳኝ ነው። የአማራ ክልል የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት የትብብር መድረክ የአምስት ዓመት ስትራቴጅክ ዕቅድ እና በ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት አፈጻጸም ዙሪያ ውይይት አካሂዷል። የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ዓለምአንተ አግደው የፍትሕ ተደራሽነትን ማረጋገጥ እና የዜጎችን ሰብዓዊ መብት ማስከበር በትብብር መድረኩ በትኩረት መስክ ተይዞ …

የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ ጠንካራ የዳኝነት እና የፍትሕ ተቋማት መገንባት ወሳኝ ነው። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቀጣይ በሚሰጣቸው ልዩ ልዩ ስልጠናዎች ላይ የዕቅድ ውይይት አካሂዷል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቀጣይ በሚሰጣቸው ልዩ ልዩ ስልጠናዎች ላይ የዕቅድ ውይይት አካሂዷል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ከምንጊዜውም በላይ በእውቀት፣ በክህሎት እና በፖሊሳዊ ብቃቱ የተመሰከረለት የፖሊስ ኃይል ለማፍራት ዝግጁ መሆኑን አስታውቋል። ዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ አዲስ ለሚቀበላቸው የታክቲክ ወንጀል ምርመራ፣ የመንገድ ላይ ትራፊክ ደህንነትና የወንጀል መረጃና ክትትል ባለሞያዎች የስልጠና ማስፈጸሚያ እቅድ ላይ በስፋት ተወያይቷል። የውይይቱን …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ቀጣይ በሚሰጣቸው ልዩ ልዩ ስልጠናዎች ላይ የዕቅድ ውይይት አካሂዷል። Read More »

ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ።

ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። መነሻውን ከሱዳን በማድረግ ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር መዋሉን ኮማንደር ምስጋናው ካሴ የምዕራብ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ተናግረዋል። በ4 ሞተር ብስክሌት ከሱዳን ተጭኖ የተነሳው ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በቋራ ወረዳ ምርት ገለጎ ቀበሌ አድርጎ ለጠላት …

ለህገ-ወጥ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ ጦር መሳሪያ እና ተተኳሽ በፖሊስ ቁጥጥር ስር ዋለ። Read More »

ለጸጥታ አካላት በሰብዓዊ መብት አያያዝና በማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ።

ለጸጥታ አካላት በሰብዓዊ መብት አያያዝና በማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ። UNDP PEACE SUPPORT FACILITY ባዘጋጀው ስልጠና ላይ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ የክልሉ ሰላምና ጸጥታ ቢሮ፣ የማረሚያ ቤቶች አስተዳደር እና የክልሉ ሚሊሻ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። በማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ጽንሰ-ሀሳብ ላይ ያተኮረውን ስልጠና የሰጡት ኮማንደር ያሬድ …

ለጸጥታ አካላት በሰብዓዊ መብት አያያዝና በማህበረሰብ አቀፍ ፖሊስ አገልግሎት ላይ ያተኮረ ስልጠና ተሰጠ። Read More »

Scroll to Top