በጃቢ ጠህናን ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

በጃቢ ጠህናን ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

በምዕራብ ጎጃም ዞን በጃቢ ጠህናን ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ ተቀብለው ገብተዋል።

ህገ-ወጥ ታጣቂዎቹ የአማራን ሕዝብ ነጻ እናወጣለን በሚል ወደ ጫካ ገብተን በሕዝባችን ላይ የሰላም እጦት እንዲከሰት ምክንያት ኾነናል ብለዋል። የበደሉትን ሕዝብ ለመካስ እና ለማገልገል መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ መቀበላቸውንም ገልጸዋል።

ሌሎች ህገ-ወጥ ታጣቂዎችም የቀረበውን የሰላም አማራጭ እንዲቀበሉ ጥሪ አቅርበዋል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top