March 2026

በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ።

በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ። በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር የዳንግላ ከተማና አካባቢዋን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የተሰማራው ጥምር ጦር፣ የተሰጡትን ግዳጆች በላቀ ብቃትና በቁርጠኝነት እየተወጣ እንደሚገኝ አስታውቋል። በዳንግላ ዙሪያ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የእስረኛ አቀራረብ ንዑስ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ሀሰን አህመድ እንደገለጹት፤ ፖሊስ ከሰላም አስከባሪ፣ ከሚሊሻ እና ከፌዴራል የጸጥታ …

በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ። Read More »

በአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለአመራሮች የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም መለኪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው።

በአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለአመራሮች የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም መለኪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የተቋሙን አመራሮች የአሠራር ብቃት ለማሳደግና ተልዕኮን በውጤት ለመመዘን የሚያስችል የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም መለኪያ ዙሪያ ሥልጠና መስጠት ጀምሯል። በዩኒቨርሲቲ ኮሌጁ የአካዳሚክ ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክቶሬት ከደብረ ማርቆስ መምህራን ትምህርት ኮሌጅ ጋር በመተባበር የተዘጋጀው ሥልጠና ተቋማዊ ግቦችን በሳይንሳዊ መንገድ …

በአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ለአመራሮች የቁልፍ ተግባራት አፈጻጸም መለኪያ ሥልጠና እየተሰጠ ነው። Read More »

በዱርቤቴ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ናፍጣ በቁጥጥር ስር ዋለ።

በዱርቤቴ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ናፍጣ በቁጥጥር ስር ዋለ። በሰሜን ጎጃም ዞን ዱርቤቴ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ 6,400 ሊትር ናፍጣ፣ በጸጥታ ሀይሉና በማህበረሰቡ የተቀናጀ ጥረት በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለጸ። የሰሜን ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር በሪሁን አየነው እንደገለጹት፣ ለዚህ ውጤት መገኘት የአካባቢው ማህበረሰብ የሰጠው ጥቆማና ትብብር ከፍተኛውን ድርሻ እንደሚይዝ ገልጸዋል። ህብረተሰቡ የሀገር …

በዱርቤቴ ከተማ በህገ-ወጥ መንገድ ሲጓጓዝ የነበረ ናፍጣ በቁጥጥር ስር ዋለ። Read More »

በሰሜን ጎጃም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው እጅ ሰጡ።

በሰሜን ጎጃም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው እጅ ሰጡ። በሰሜን ጎጃም ዞን ባህርዳር ዙሪያና ሰሜን ሜጫ አካባቢ በተሳሳተ መንገድ በጫካ ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ኃይሎች፣ መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ በመቀበል በምህረት ወደ ህዝባቸው ተቀላቅለዋል። በአስር አለቃ ቻላቸው አስናቀ (ቻቻ) እና ቢኒያም ጋሻው የሚመሩት የቡድኑ አባላት መርዓዊ ከተማ ሲደርሱ በዞኑ ከፍተኛ አመራሮች ደማቅ አቀባበል ተደርጎላቸዋል። በዛሬው …

በሰሜን ጎጃም ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም ጥሪውን ተቀብለው እጅ ሰጡ። Read More »

በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ

በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ፅንፈኛ ቡድን አባላት መንግስት ያቀረበውን የሰላም አማራጭ በመጠቀም በምህረት ወደ ሰላማዊ ህይወት መመለሳቸው ተገለጠ። ቡድኑ በዛሬው ዕለት በቡድን በመሆን የያዘውን ትጥቅ ለመንግስት የጸጥታ አካላት አስረክቧል። ታጣቂ ቡድኑ ላለፉት ጊዜያት በአካባቢው ሲንቀሳቀስ የቆየ ቢሆንም፣ ሰላምን በዘላቂነት ለማምጣትና በውይይት …

በምዕራብ ጎንደር ዞን ሲንቀሳቀስ የነበረ የቅማንት ታጣቂ ቡድን አባላት በሰላም እጃቸውን ሰጡ Read More »

የፖሊስ ተቋምን ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግሩ የቢሮ ግንባታዎችና ምቹ የስራ አካባቢን መፍጠር፣ ለላቀና ለተቀላጠፈ የህዝብ አገልግሎት ዋነኛ መሠረት መሆኑ ተገለጸ።

የፖሊስ ተቋምን ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግሩ የቢሮ ግንባታዎችና ምቹ የስራ አካባቢን መፍጠር፣ ለላቀና ለተቀላጠፈ የህዝብ አገልግሎት ዋነኛ መሠረት መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን ተቋማዊ የሪፎርም ጉዞ ለማፋጠንና ለህብረተሰቡ የሚሰጠውን አገልግሎት ይበልጥ ዘመናዊ ለማድረግ፣ የመሠረተ ልማት ግንባታዎች ወሳኝ ሚና እንደሚጫወቱ ተገልጿል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ጀነራል ዘላለም መንግስቴ …

የፖሊስ ተቋምን ወደ ላቀ ከፍታ የሚያሸጋግሩ የቢሮ ግንባታዎችና ምቹ የስራ አካባቢን መፍጠር፣ ለላቀና ለተቀላጠፈ የህዝብ አገልግሎት ዋነኛ መሠረት መሆኑ ተገለጸ። Read More »

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ህዝብ እና ፖሊስን በማገናኘት ረገድ ያለበትን ሚና አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል!” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ህዝብ እና ፖሊስን በማገናኘት ረገድ ያለበትን ሚና አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል!” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በዋና ጠቅላይ መምሪያው የኮሙኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ያለውን የስራ እንቅስቃሴና ለሰራተኞች የተፈጠሩ ምቹ የስራ ሁኔታዎችን ተመልክተዋል። ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በጉብኝታቸው ወቅት …

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ህዝብ እና ፖሊስን በማገናኘት ረገድ ያለበትን ሚና አጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል!” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

በቴክኖሎጂ የታገዘ የወንጀል መከላከል ስራ መጀመሩን ፖሊስ ገለፀ።

በቴክኖሎጂ የታገዘ የወንጀል መከላከል ስራ መጀመሩን ፖሊስ ገለፀ። የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ በከተማዋ የሚፈፀሙ የወንጀል ድርጊቶችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በቴክኖሎጂ የታገዘ ስራ እየሰራ መሆኑን አስታውቋል። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ዋለልኝ ቢምረው እንደተናገሩት የባህርዳር ከተማን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ ዘመኑ የደረሰባቸውን ከስልሳ በላይ የደህንነት ካሜራዎች በመጠቀም የወንጀል መከላከል ስራ እየተሰራ ይገኛል ብለዋል። እንደ ኮማንደር ዋለልኝ …

በቴክኖሎጂ የታገዘ የወንጀል መከላከል ስራ መጀመሩን ፖሊስ ገለፀ። Read More »

የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራር እና አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል፡፡

የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራር እና አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል፡፡ በደራ፣ በወጊዲ፣ በሸበል በረንታ በአባይ ዳር መገናኛዎች ዙሪያ ባለፈው ሳምንት በተካሄደ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ተበታትኖ የነበረው ራሱን በተለያዬ ስያሜ የሚጠራው የታጣቂ ቡድኑ አመራርና አባላት በሰላም እጅ ሰጥተዋል፡፡ በዕለቱ የ6ኛ ዕዝ አዛዥ ሜጀር ጀኔራል ብርሃኑ ጥላሁንን ጨምሮ የወረዳው የስራ ሃላፊዎች፣ የሠራዊቱ ከፍተኛ አመራሮች የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር ሽማግሌዎችና …

የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ አመራር እና አባላት በሰላማዊ መንገድ እጅ ሰጥተዋል፡፡ Read More »

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቅሬታ ያላቸው የሰራዊቱ አባላት እና ማህበረሰቡ ሀሳባቸውን የሚያቀርቡበትን ግልጽ የአሰራር ስርዓት ተመቻችቷል።

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቅሬታ ያላቸው የሰራዊቱ አባላት እና ማህበረሰቡ ሀሳባቸውን የሚያቀርቡበትን ግልጽ የአሰራር ስርዓት ተመቻችቷል። ተቋሙ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ጥያቄ እና ቅሬታ ያላቸው የፖሊስ አባላትና ሌሎች ግለሰቦች ጥያቄና ቅሬታቸውን በማቅረብ ከሚመለከተው አመራር መፍትሔ የሚሰጥበትን አሰራር መጀመሩን በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነርና የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ …

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ቅሬታ ያላቸው የሰራዊቱ አባላት እና ማህበረሰቡ ሀሳባቸውን የሚያቀርቡበትን ግልጽ የአሰራር ስርዓት ተመቻችቷል። Read More »

Scroll to Top