በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ።
በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ። በአዊ ብሄረሰብ አስተዳደር የዳንግላ ከተማና አካባቢዋን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ የተሰማራው ጥምር ጦር፣ የተሰጡትን ግዳጆች በላቀ ብቃትና በቁርጠኝነት እየተወጣ እንደሚገኝ አስታውቋል። በዳንግላ ዙሪያ ወረዳ ፖሊስ ፅህፈት ቤት የእስረኛ አቀራረብ ንዑስ ክፍል ኃላፊ ምክትል ኢንስፔክተር ሀሰን አህመድ እንደገለጹት፤ ፖሊስ ከሰላም አስከባሪ፣ ከሚሊሻ እና ከፌዴራል የጸጥታ …
በዳንግላና አካባቢው የሚገኘው ጥምር ጦር የሰላም ማስከበር ተልዕኮውን በብቃት እየተወጣ መሆኑን ገለጸ። Read More »










