በወልዲያ ከተማ ዳቦ ቤት ኬላ 102 ጀሪካ ናፍጣ የጫነ የጭነት መኪና በቁጥጥር ስር ዋለ
በወልዲያ ከተማ ዳቦ ቤት ኬላ 102 ጀሪካ ናፍጣ የጫነ የጭነት መኪና በቁጥጥር ስር ዋለ ህገ-ወጥ የንግድ እንቅስቃሴና የኮንትሮባንድ መስፋፋት በሀገር ኢኮኖሚ ላይ እያደረሰ ያለው ከፍተኛ ጉዳት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ መምጣቱን ፖሊስ አስታውቋል። ከ102 ጀሪካ በላይ ናፍጣ በህገ-ወጥ መንገድ ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አይሱዙ ኤፍ.ኤስ.አር (FSR) የጭነት መኪና በቁጥጥር ስር መዋሉን የወልዲያ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ …
በወልዲያ ከተማ ዳቦ ቤት ኬላ 102 ጀሪካ ናፍጣ የጫነ የጭነት መኪና በቁጥጥር ስር ዋለ Read More »










