በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡
በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ በ2018 ዓ.ም የተከበረው የገና በዓል በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች ያለምንም የፀጥታ ችግር መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሚዩኒኬሽንና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ አስታውቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሚኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ እንደገለጹት የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …
በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተከበረው የገና በዓል በሠላም መጠናቀቁ ተገለጸ፡፡ Read More »










