November 2025

በሰላም እና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩረው የጣና ፎረም ጉባኤ በሰላም እንዲካሄድ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተከናውኗል።

በሰላም እና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩረው የጣና ፎረም ጉባኤ በሰላም እንዲካሄድ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተከናውኗል። የአፍሪካ መሪዎች፣ ከፍተኛ ዲፕሎማቶች እና ምሁራን የሚሳተፉበትን ይህን ታላቅ ስብሰባ ያለምንም የጸጥታ ችግር እንዲካሄድ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዘጋጅነት የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይሉ በዕቅዱ ላይ ውይይት አካሂደዋል። በዕቅድ ውይይቱ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

በሰላም እና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ የሚያተኩረው የጣና ፎረም ጉባኤ በሰላም እንዲካሄድ የቅድመ ዝግጅት ስራ ተከናውኗል። Read More »

ከመደበኛ የበጀት አስተዳደር ስርዓት ወደ ፕሮግራም ዝግጅት በጀት አስተዳደር ስርዓት ለመሸጋገር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ።

ከመደበኛ የበጀት አስተዳደር ስርዓት ወደ ፕሮግራም ዝግጅት በጀት አስተዳደር ስርዓት ለመሸጋገር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ። ለአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለዕቅድና በጀት መምሪያ እንዲሁም ለግዥና ፋይናንስ መምሪያ አመራሮች እና ባለሙያዎች ነው ለሁለት ቀናት የቆየ ስልጠና የተሰጠው። ከፌዴራል ፖሊስ እና ከገንዘብ ሚኒስቴር የመጡ የዘርፉ አመራሮች እና ባለሙያዎች ናቸው ስልጠናውን የሰጡት። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ …

ከመደበኛ የበጀት አስተዳደር ስርዓት ወደ ፕሮግራም ዝግጅት በጀት አስተዳደር ስርዓት ለመሸጋገር የሚያስችል ስልጠና ተሰጠ። Read More »

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ጥይት በቁጥጥር ስር ማዋሉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ አስታውቋል።

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ጥይት በቁጥጥር ስር ማዋሉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ አስታውቋል። ኮማንደር ደሳለኝ አበራ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እንደገለጹት መነሻውን ከገንዳውኃ ከተማ ጥጥ መዳመጫ በማድረግ መዳረሻውን ጎንደር ከተማ ያደረገ የሰሌዳ ቁጥሩ ኮድ -3 አ.አ 18701 አይ ሱ ዙ የጭነት ተሽከርካሪ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ጥይት ከጭነት ጋር በመደበቅ ሲያዘዋውር በማዕከላዊ ጎንደር …

ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያ እና ጥይት በቁጥጥር ስር ማዋሉን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ አስታውቋል። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የእግር ኳስ ስፖርት ቡድን አባላት የተቋሙን የሪፎርም ስራ ጎበኙ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የእግር ኳስ ስፖርት ቡድን አባላት የተቋሙን የሪፎርም ስራ ጎበኙ። ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ በጉብኝቱ ወቅት ተገኝተው እንደተናገሩት ተቋሙ ያከናወነው ሁለንተናዊ የሪፎርም ስራ በሁሉም የስራ ክፍሎች ተጨባጭ ውጤቶችን ሊያመጣ የሚያስችል ነው ብለዋል። በስፖርት ዘርፉ የተሰሩ ስራዎች በቀጣይ …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የእግር ኳስ ስፖርት ቡድን አባላት የተቋሙን የሪፎርም ስራ ጎበኙ። Read More »

ሰላምን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገለጸ

ሰላምን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገለጸ የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ ከፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አባላት እና አመራሮች ጋር ውይይት አካሂዷል። በውይይቱ ላይ ኮማንደር ተሾመ ብዙ የምዕራብ ጎጃም ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥን ጨምሮ ሌሎች የዞኑ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮች ተገኝተዋል። ውይይቱ በህግ ማስከበር፣ ሰላምን በማስጠበቅ፣ ኅብረተሰቡን …

ሰላምን ለማረጋገጥ በቁርጠኝነት እየሰራ መሆኑን የፍኖተ ሰላም ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ጽሕፈት ቤት ገለጸ Read More »

የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶች የስልጠና ሂደት ጉብኝት ተካሂዷል።

የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶች የስልጠና ሂደት ጉብኝት ተካሂዷል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የህብረተሰቡን ሰላምና ደኅንነት ለመጠበቅ እና የክልሉን የጸጥታ ስጋት ለመቆጣጠር ልዩ ልዩ ተግባራትን እየከወነ ይገኛል። ከተግባራቱ መካከል ምልምል ፖሊሶችን በማሰልጠን የፖሊስን አገልግሎት ለህዝቡ ተደራሽ ማድረግ አንዱ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ የ34ኛ ዙር መደበኛ እና የአድማ መከላከል …

የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና የአድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶች የስልጠና ሂደት ጉብኝት ተካሂዷል። Read More »

“መለዮ ለባሽና ሠንደቅ ዓላማ የጠበቀ ሚስጢር፣ የረቀቀ ፍቅር እና ጥብቅ ግንኙነት አላቸው።” አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር።

“መለዮ ለባሽና ሠንደቅ ዓላማ የጠበቀ ሚስጢር፣ የረቀቀ ፍቅር እና ጥብቅ ግንኙነት አላቸው።” አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር። የአማራ ክልል ምክር ቤት 18ኛውን ብሔራዊ የሰንደቅ ዓላማ ቀን በባህርዳር ከተማ ባከበረበት ቀን ተገኝተው ንግር ያደረጉት የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ሠንደቅ ዓላማ እና መለዮ ለባሽ ኃይል ከጥንት የጀመረ ጥብቅ ቁርኝትና ፍቅር …

“መለዮ ለባሽና ሠንደቅ ዓላማ የጠበቀ ሚስጢር፣ የረቀቀ ፍቅር እና ጥብቅ ግንኙነት አላቸው።” አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር። Read More »

በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው።

በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው። ቀኑ ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተከበረ የሚገኘው። በዓሉን አስመልክቶ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙዩኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ ከአሚኮ ጋር ባደረጉት …

በኢትዮጵያ ለ18ኛ ጊዜ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ዛሬ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም እየተከበረ ነው። Read More »

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ።

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። በአማራ ክልል ኦሮሞ ብሔረሰብ አስተዳደር ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር ጃራ ድልድይ ተብሎ ከሚጠራው አካባቢ የትራፊክ አደጋ መድረሱን ፖሊስ ገልጿል። ከአዲስ አበባ ወደ ደሴ በመጓዝ ላይ የነበረ የህዝብ ተሽከርካሪ ባስ ከጭነት መኪና ጋር በመጋጨቱ ነው አደጋው የደረሰው ሲል ነው …

በኦሮሞ ብሄረሰብ ዞን በጨፋ ሮቢት ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን ፖሊስ አስታወቀ። Read More »

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል።

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል። ከመስከረም 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ ጀግናው የሀገር መከላከያ ሰራዊት፣ ጀግናው የአድማ መከላከል ፖሊስ እንዲሁም ሌሎች የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች ከብሔራዊ መረጃና ደኅንነት ጋር በጋራ በወሰዱት ህግ የማስከበር ዘመቻ ድልን ተቀናጅተዋል። በዚህም በሰሜን ወሎ ዞን፦ ጋሸና፣ መርሳ ከተማ ዋድላና ሀብሩ ወረዳ እንዲሁም በደቡብ ወሎ ዞን፦ ወረኢሉ፣ ከላላ፣ ወረባቦ፣ ቦረና፣ …

በመላው አማራ ክልል በተወሰደ ህግን የማስከበር ተግባር ድል ተመዝግቧል። Read More »

Scroll to Top