የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በሰላም እጅ መስጠታቸው ተገለጸ
የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች በሰላም እጅ መስጠታቸው ተገለጸ በሰሜን ሸዋ ዞን በሚዳ ወረሞ ወረዳ በወረሞ ዋጅቱ ንዑስ ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 55 ህገወጥ ታጣቂ ቡድኖች ከነ ሙሉ ትጥቃቸው የመንግስትን የሰላም ጥሪ በመቀበል በአካባቢው ለሚገኘው ጥምር ጦር በሰላማዊ መንገድ እጅ መስጠታቸው ተገልጿል። ታጣቂዎቹ እስከ ዛሬ ድረስ በተሳሳተ መንገድ ወደ ህገወጥ ቡድኑን ተቀላቅለው ቢቆዩም የወጡበት ዓላማ …










