በህብረተሰብ የሚወደድ እና የሚከበር የፖሊስ ሰራዊት እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ።
በህብረተሰብ የሚወደድ እና የሚከበር የፖሊስ ሰራዊት እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ። የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ክብርት ወይዘሮ ፋንቱ ተስፋዬን ጨምሮ የምክር ቤቱ ቋሚ ኮሚቴ አመራር እና አባላት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የዲጅታላይዜሽን ስራ ጎብኝተዋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) እንደገለጹት በተቋሙ የነበሩ ኋለ ቀር አሰራሮችን ወደ ዘመናዊ …
በህብረተሰብ የሚወደድ እና የሚከበር የፖሊስ ሰራዊት እየተገነባ መሆኑ ተገለጸ። Read More »










