በምሥራቅ ዕዝ ኦፕሬሽን ከ200 በላይ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን አባላት ተደመሰሱ
በምሥራቅ ዕዝ ኦፕሬሽን ከ200 በላይ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን አባላት ተደመሰሱ በምሥራቅ ዕዝ ሥር የሚገኙ የሰራዊት ክፍሎች ከክልሉ የጸጥታ ኃይል ጋር በመቀናጀት ባከናወኑት የተጠና ኦፕሬሽን ከ200 በላይ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን አባላት መደምሰሳቸውንና በርካታ የጦር መሣሪያዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን ዕዙ አስታወቀ። ኦፕሬሽኑ በሰሜንና ምዕራብ ጎጃም፣ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር እና በማዕከላዊ ጎንደር አዋሳኝ ቀጣናዎች ላይ ያተኮረ መሆኑ ተገልጿል። …
በምሥራቅ ዕዝ ኦፕሬሽን ከ200 በላይ የህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን አባላት ተደመሰሱ Read More »










