Uncategorized

“በጥብቅ ዲሲፕሊን በመመራት በእውቀት፣ በህዝብ አገልጋይነት ስሜት እና በክህሎት የበቃ ፖሊስ እንገነባለን” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ

“በጥብቅ ዲሲፕሊን በመመራት በእውቀት፣ በህዝብ አገልጋይነት ስሜት እና በክህሎት የበቃ ፖሊስ እንገነባለን” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ከጎንደር ከተማ፣ ከማዕከላዊ ጎንደር ዞን እንዲሁም ከአድማ መከላከል ፖሊስ አመራሮች ጋር በጎንደር ከተማ ተገኝተው ውይይት አካሂደዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በውይይቱ አንደገለጹት “በጥብቅ ዲሲፕሊን በመመራት በእውቀት፣ በህዝብ አገልጋይነት ስሜት እና በክህሎት …

“በጥብቅ ዲሲፕሊን በመመራት በእውቀት፣ በህዝብ አገልጋይነት ስሜት እና በክህሎት የበቃ ፖሊስ እንገነባለን” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ Read More »

“በአማራ ክልል ሙያዊ ስነምግባርንና ብቃትን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ ፖሊስ የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ

“በአማራ ክልል ሙያዊ ስነምግባርንና ብቃትን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ ፖሊስ የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች ምደባ ተከናውኗል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በምደባው ወቅት እንደገለጹት “በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሙያዊ ስነምግባርንና ብቃትን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ ፖሊስ ተቋም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል” የአማራ ክልል ፖሊስ …

“በአማራ ክልል ሙያዊ ስነምግባርንና ብቃትን መሰረት ያደረገ ዘመናዊ ፖሊስ የመገንባት ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ Read More »

በቅድመ ጥንቃቄ ጉድለት ሊከሰት የሚችልን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ስልጠና ተሰጠ።

በቅድመ ጥንቃቄ ጉድለት ሊከሰት የሚችልን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ስልጠና ተሰጠ። በምዕራብ ጎጃም ዞን በግዳጅ ቀጠና ለተሰማሩ 602ኛ ኮር የሀገር መከላከያ ሰራዊት አሽከርካሪዎች በቅድመ ጥንቃቄ ጉድለት ሊከሰት የሚችልን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ የሚያስችል ስልጠና ተሰጥቷል። ሌተናል ኮሎኔል ግርማ መንግስቱ በሀገር መከላከያ ሰራዊት የ602ኛ ኮር የትራንስፖርት ኃላፊ እንደገለፁት ስልጠናው የሀገር መከላከያ ሹፌሮች በግዳጅ ወቅትም ይሁን በማንኛውም ሰዓት በሚያሽከረክሩበት …

በቅድመ ጥንቃቄ ጉድለት ሊከሰት የሚችልን የትራፊክ አደጋ ለመቀነስ ስልጠና ተሰጠ። Read More »

በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ።

በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ። በሰዎች ላይ መነገድ፣በህገወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና ለስራ ወደ ውጭ ሀገር መላክ ወንጀሎች በዜጎች አካል፣ ህይወት እና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱና ለሰብአዊ መብት ጥሰት እያጋለጡ ይገኛል። በተለይ በሀገራችን በተደጋጋሚ በተከሰቱ አለመረጋጋቶች ምክንያት በቂ የስራ እድል አለመፈጠሩ በርካታ ዜጎቻችን በህግ ወጥ መንገድ …

በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ። Read More »

በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የተካሄደው ህዝባዊ ሰልፍ በሰላም ተጠናቋል። ህዝባዊ ሰልፉ “ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም ለሰላም” በሚል መሪ ቃል ነው የተካሄደው። በአማራ ክልል በሚገኙ በሁሉም ዞኖች፣ ከተማ አስተዳደሮች እና ወረዳዎች የተካሄደው ሰላማዊ ሰልፍ ያለምንም የጸጥታ ችግር በሰላም ተጠናቋል። ፕሮግራሙ በሰላም እንዲጠናቀቅ ደግሞ የሰላማዊ ሰልፉ ታዳሚዎች ከፀጥታ ኃይሉ ጎን በመቆም እና ተገቢውን ትብብር በማድረጋቸው ነው። ህብረተሰቡም የፀጥታው …

Read More »

“የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተናን ጨምሮ በአማራ ክልል የሚከናወኑ ሁነቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ

“የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተናን ጨምሮ በአማራ ክልል የሚከናወኑ ሁነቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ የህብረተሰቡን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ኃላፊነት የተጣለበት የጥምር የፀጥታ ኃይሉ በተለይ የክልሉ ፖሊስ የተለያዩ የሰላም ጥበቃ ተግባራትን እያከናወነ ይገኛል። ፖሊስ ወደ ነበረ ከፍታውና ዝናው እንዲመለስ የተጀመሩ የለውጥ ስራዎች ተጠናክረው መቀጠላቸውን …

“የ12ኛ ክፍል ብሄራዊ መልቀቂያ ፈተናን ጨምሮ በአማራ ክልል የሚከናወኑ ሁነቶች በሰላም እንዲጠናቀቁ አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተደርጓል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ Read More »

ጥምር የፀጥታ ኃይሉ በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሄደ

ጥምር የፀጥታ ኃይሉ በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሄደ የፌደራል፣ የክልሎች፣ የሁለቱ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ ኮሚሽነሮች እና ሌሎች የፀጥታ ኃይሎች በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳዮች ዙሪያ እና በ26ኛው ዙር የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አባላት ምልመላ ዕቅድ ላይ ያተኮረ ውይይት ነው ያካሄዱት። የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ውይይቱ ወቅት እንደገለጹት የሀገራችን የፀጥታ ሁኔታ በከፍተኛ ደረጃ …

ጥምር የፀጥታ ኃይሉ በወቅታዊ ሀገራዊ የፀጥታ ጉዳይ ዙሪያ ውይይት አካሄደ Read More »

በምሁራን በቀረቡ ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ውይይት ተካሄደ።

በምሁራን በቀረቡ ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ውይይት ተካሄደ። በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ሳይንስ ኢንስቲትዩት ማዕከል መምህራንና ተመራማሪዎች የፎረንሲክ ሳይንስ ምርመራ ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎችን አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡ ጥናታዊ ፅሁፎቹ፦ -Reform in the justice system, -Practice and challenges of crime data recording system, -Application of advanced analytical chemistry for forensic science and -Nano technology in forensic …

በምሁራን በቀረቡ ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ውይይት ተካሄደ። Read More »

“የአማራ ክልል ፖሊስ ወደ ቀድሞ ከፍታው እና ዝናው መመለስ አለበት” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ

“የአማራ ክልል ፖሊስ ወደ ቀድሞ ከፍታው እና ዝናው መመለስ አለበት” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ በምስራቅ አማራ በመገኘት ከዞን፣ ከሜትሮፖሊታን፣ ከሪጅዮፖሊታን ከተማዎች እና ከፖሊስ ጣቢያ አዛዦች እና አመራሮች ጋር ውይይት አካሂደዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ እንደገለጹት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እያደረገ ያለው ሪፎርም በአገልግሎት አሰጣጡ ውጤት …

“የአማራ ክልል ፖሊስ ወደ ቀድሞ ከፍታው እና ዝናው መመለስ አለበት” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ Read More »

በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ በጥምር ጦሩ በተደረገ ኦፕሬሽን ከህገ-ወጥ ቡድኖች የጦር መሳሪያ ተማረከ።

በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ በጥምር ጦሩ በተደረገ ኦፕሬሽን ከህገ-ወጥ ቡድኖች የጦር መሳሪያ ተማረከ። በእስቴ ወረዳ ህገ-ወጥ ቡድኖች በሚንቀሳቀሱባቸው ቀበሌዎች ጥምር ጦሩ ባካሄደው ልዩ ኦፕሬሽን 18 ክላሽኮቭ፣ 5 የቃታ እና 3 ፋል የጦር መሳሪያዎች መማረኩን የእስቴ ወረዳ ኮሙኒኬሽን ጽሕፈት ቤት አስታውቋል። የጸጥታ ኃይሉ በአካባቢው ሰላም እንዲሰፍን በሚያደርገው ህግ የማስከበር እና ፍትህን የማረጋገጥ ስራ ላይ ህብረተሰቡ …

በደቡብ ጎንደር ዞን እስቴ ወረዳ በጥምር ጦሩ በተደረገ ኦፕሬሽን ከህገ-ወጥ ቡድኖች የጦር መሳሪያ ተማረከ። Read More »

Scroll to Top