በምሁራን በቀረቡ ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ውይይት ተካሄደ።

በምሁራን በቀረቡ ጥናታዊ ፅሁፎች ላይ ውይይት ተካሄደ።

በኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ የፎረንሲክ ሳይንስ ኢንስቲትዩት ማዕከል መምህራንና ተመራማሪዎች የፎረንሲክ ሳይንስ ምርመራ ቴክኖሎጂ ላይ ያተኮሩ ጥናታዊ ጽሑፎችን አቅርበው ውይይት ተደርጎባቸዋል፡፡

ጥናታዊ ፅሁፎቹ፦

-Reform in the justice system,

-Practice and challenges of crime data recording system,

-Application of advanced analytical chemistry for forensic science and

-Nano technology in forensic investigation በሚሉ ርዕሰ-ጉዳዮች ላይ ያተኮሩ ሲሆን አመራሮቹ ሀሳብ እና አስተያየት አንስተው ውይይት መደረጉን ከፌደራል ፖሊስ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *

Scroll to Top