የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጓል።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጓል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽን እና የህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ የመስቀል ደመራ በዓልን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥተዋል። እንደ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ገለጻ በክልሉ የሚከበሩ ህዝባዊ እና ሐይማኖታዊ በዓላት በሰላም እንዲጠናቀቅ የክልሉ ፖሊስ ከሌሎች የጸጥታ ኃይሎች …
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የመስቀል ደመራ በዓል በሰላም እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት አድርጓል። Read More »










