የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና የክልሉ ፍትሕ ቢሮ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና የክልሉ ፍትሕ ቢሮ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ በክልሉ የፍትሕ አስተዳደር ሥርዓት እና በሕግ የበላይነት ማስከበር ዙሪያ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ሰነድ በዛሬው ዕለት ተፈራረሙ። የመግባቢያ ሰነዱ የተፈረመው በፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያው አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) …
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና የክልሉ ፍትሕ ቢሮ በጋራ ለመሥራት የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ Read More »










