በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ።
በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ። በሰዎች ላይ መነገድ፣በህገወጥ መንገድ ድንበር ማሻገር እና ለስራ ወደ ውጭ ሀገር መላክ ወንጀሎች በዜጎች አካል፣ ህይወት እና ደህንነት ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያደረሱና ለሰብአዊ መብት ጥሰት እያጋለጡ ይገኛል። በተለይ በሀገራችን በተደጋጋሚ በተከሰቱ አለመረጋጋቶች ምክንያት በቂ የስራ እድል አለመፈጠሩ በርካታ ዜጎቻችን በህግ ወጥ መንገድ …
በሰዎች መነገድና ደንበር ማሻገር ወንጀልን ለመከላከል የስራ እድል ፈጠራ ላይ ማተኮር ይገባል ተባለ። Read More »










