“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)።
“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)። በክልሉ ከተለያዩ አካባቢዎች በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እጅ ለሰጡ የቀድሞ ታጣቂዎች በጎንደር ከተማ የተሐድሶ ስልጠና የማስጀመሪያ መርሃግብር እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ መርሀግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የፌዴራልም ሆኑ የክልላችን መንግስት ያደረጋቸውን የሰላም ጥሪዎች ተቀብላችሁ የመጣችሁ የቀድሞ ታጣቂዎች እንኳን …
“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)። Read More »










