በአማራ ክልል ያለአግባብ የታሪፍ ጭማሪ በሚያደርጉ አሽከርካሪዎች ላይ ጠንካራ እርምጃ መጀመሩ ተገለጸ
በአማራ ክልል ያለአግባብ የታሪፍ ጭማሪ በሚያደርጉ አሽከርካሪዎች ላይ ጠንካራ እርምጃ መጀመሩ ተገለጸ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፣ የነዳጅ ዋጋ መስተካከልን ምክንያት በማድረግ ከተፈቀደው ታሪፍ በላይ በሚያስከፍሉ አሽከርካሪዎች ላይ የማያዳግም ህጋዊ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን አስታወቀ። የሀገር ውስጥ የትራንስፖርት እንቅስቃሴ ለኢኮኖሚያችን እድገት ወሳኝ ቢሆንም፣ በአሁኑ ወቅት የሚስተዋሉ አንዳንድ ተገቢ ያልሆኑ አሰራሮች በህብረተሰቡ ላይ ጫና እየፈጠሩ እንደሚገኙ …
በአማራ ክልል ያለአግባብ የታሪፍ ጭማሪ በሚያደርጉ አሽከርካሪዎች ላይ ጠንካራ እርምጃ መጀመሩ ተገለጸ Read More »










