ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ
ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ከአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ጋር በመተባበር ለክልሉ ፖሊስ ከፍተኛ አመራሮችና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በፕሮግራሙ ላይ በክብር እንግድነት ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት …
ለአማራ ክልል ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ ከፍተኛ አመራርና ባለሙያዎች ሲሰጥ የነበረው የወንጀል መረጃና ክትትል ስልጠና ተጠናቀቀ Read More »










