“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ‘ትውልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር’ በሚል መሪ ቃል ለ22ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ተከብሯል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

“ሙስናን እና ብልሹ አሰራርን የሚጸየፍ እንዲሁም ሙስና የሚሰሩትን ተከታትሎ ለህግ የሚያቀርብ የፖሊስ ሰራዊት መገንባት ይገባል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ።

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ። የአለም የኤዲስ ቀን በአለም አቀፍ ደረጃ ለ38ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ደግሞ ለ37ኛ ጊዜ መከበርን ምክንያት በማድረግ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በሽታውን ለመከላከል የሚያስችል ውይይት ተካሂዷል። በውይይት መድረኩ ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ ምክትል ኮሚሽነር እና የአስተዳደር እና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ …

የኤች.አይ.ቪ ኤዲስ የፖሊስ ሰራዊት የጤና ችግር እንዳይሆን ቀድሞ መከላከል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ ተገለፀ። Read More »

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ ‎የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አግኝቷል። ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎቹን ለክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ያስረከቡት በኢትዮጵያ የአውሮፓ ህብረት አምባሳደር ክብርት ሶፊ ፍሮም-ኤመስበርገር ናቸው። ክቡር የኢትዮጵያ ፌደራል …

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የ500 ሺህ ዩሮ ዋጋ ግምት ያላቸው ዘመናዊ የፎረንሲክ ላብራቶሪ መሳሪያዎችን ከአውሮፓ ህብረት በድጋፍ አገኘ Read More »

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ።

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ። በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ተግባር በከተማዋ የሚፈፀሙ ወንጀሎችን ለመከላከልና ለመቆጣጠር በሚደረጉ ተግባራት ከፀጥታ ሀይሉ ጎን ለጎን የከተማዋ ማህበረሰብ ከተሳታፊነት ባለፈ በባለቤትነት ስሜት ትልቅ ኃላፊነትን እየተወጣ እንደሚገኝ የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ዋና ክፍል …

የማህበረሰብ ዓቀፍ ወንጀል መከላከል ስራ ወንጀልን በመከላከል ከተሳታፊነት ወደ ባለቤትነት የተሻገረ ማህበረሰብ የተፈጠረበት አሰራር መሆኑ ተገለፀ። Read More »

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ።

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ። በምዕረብ ጎንደር ዞን ለአመታት ህብረተሰቡን በመዝረፍ፣ በመግደል እና በማፈናቀል እኩይ ተግባር ውስጥ ተሰማርተው የቆዩ 14 የህገ ወጥ ታጣቂው አባላት የቡድኑን የጥፋት ሴራ በመቃወም ለሰሜን ምዕራብ ዕዝ ኮር እጅ ሰጥተዋል። በሰሜን ምዕራብ ዕዝ የኮር ምክትል አዛዥ ለውጊያ አገልግሎት ድጋፍ ብርጋዲዬር ጄኔራል ቾምቤ ወርቁ ህገ ወጦቹ የሠላም ጥሪ …

በርካታ የህገ ወጥ ቡድኑ ታጣቂዎች ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ ሰጡ። Read More »

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል።

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል። በወሎ እና በሸዋ ቀጠና ለሚገኙ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት ነው ስልጠና እየተሰጠ የሚገኘው። በስልጠና መርሐ ግብሩ ላይ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አቶ መሐመድ አሚን የሱፍ የክልሉ ፖሊስ እያደረገ ያለው የለውጥ ስራ ክልላችን ከገባበት የፀጥታ …

በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጅካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና ተጀምሯል። Read More »

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የሚካሄደውን 96ኛውን የዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት ኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እንድታዘጋጅ ተመረጠች

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የሚካሄደውን 96ኛውን የዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት ኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እንድታዘጋጅ ተመረጠች ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የሚካሄደውን 96ኛውን የዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት ኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እንድታዘጋጅ በሙሉ ድምፅ የተመረጠችው በሞሮኮ ማራካሽ ከተማ ሲካሄድ በቆየው 93ኛ የኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ ነው። ከሦስት ወር በፊት እ. ኤ.አ 2025 በነሐሴ በደቡብ አፍሪካ ኬፕታውን ከተማ ተደርጎ …

ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ በ2028 የሚካሄደውን 96ኛውን የዓለም አቀፉ የፖሊስ ድርጅት ኢንተርፖል ዓመታዊ ጠቅላላ ጉባኤ እንድታዘጋጅ ተመረጠች Read More »

የትጥቅ ትግልን አማራጭ አድርገው የቆዩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው ተመለሱ።

የትጥቅ ትግልን አማራጭ አድርገው የቆዩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው ተመለሱ። በምስራቅ ደንቢያና በጎንደር ዙሪያ ወረዳ ሲቀሳቀሱ የነበሩ የትጥቅ ትግልን አማራጭ አድርገው የቆዩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ትጥቃቸውን ለመንግስት አስረክበዋል። የጎንደር 44ቱ ክፍለ ጦር አንዳርጌ ብርጌድ አዛዥ አስር አለቃ አስናቀ ሽጉጥ በሰጠው አስተያየት መንግስት ያደረገልንን የሰላም ጥሪ ተቀብለናል ወደ ሰላማዊ ህይወት …

የትጥቅ ትግልን አማራጭ አድርገው የቆዩ ታጣቂዎች የመንግስትን የሰላም ጥሪ ተቀብለው ወደ ሰላማዊ ህይወታቸው ተመለሱ። Read More »

ራሱን የጎቤ ክፍለ ጦር ሰጠኝ ባብል ብርጌድ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሎ እጅ መስጠቱ ተገለጸ።

ራሱን የጎቤ ክፍለ ጦር ሰጠኝ ባብል ብርጌድ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሎ እጅ መስጠቱ ተገለጸ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በማዕከላዊ አርማጭሆ ወረዳ በሚገኙ የተለያዩ ቀበሌዎች ታጥቆ ሲንቀሳቀስ የነበረው ራሱን የጎቤ ክፍለ ጦር ሰጠኝ ባብል ብርጌድ ብሎ የሚጠራው በጌታለ የማታው የሚመራው ህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሎ ዘጠኝ የቡድን አባላቱን በመያዝ ለመንግስት እጅ መስጠቱን የማዕከላዊ …

ራሱን የጎቤ ክፍለ ጦር ሰጠኝ ባብል ብርጌድ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ቡድን የሰላም ጥሪውን ተቀብሎ እጅ መስጠቱ ተገለጸ። Read More »

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል።

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል። ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑን ለማስታጠቅ መነሻው ባህር ዳር ከተማ መዳረሻውን ደግሞ ደሴ ከተማ ለማድረግ በሰሌዳ ቁጥር ኮድ 3 አማ 31439 የህዝብ ማመላለሻ ቅጥቅጥ አይ ሱ ዙ መኪና 1 ድሽቃ መሳሪያ ከቻንሲው ጋር በማሰር ጭኖ በመጓዝ ላይ እንዳለ ከነ ግብረ አበሮቹ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት በቀጠናው ከሚገኘው የዕዙ …

ለህገ-ወጥ ታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበረ የጦር መሳሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል። Read More »

Scroll to Top