በሰሜን ሸዋ ዞን የሠላምን አማራጭ የተከተሉ ታጣቂዎች ለሠራዊቱ እጅ ሰጡ።
በሰሜን ሸዋ ዞን የሠላምን አማራጭ የተከተሉ ታጣቂዎች ለሠራዊቱ እጅ ሰጡ። በአማራ ክልል ምስራቅ ጎጃም ዞን አራጢ እና መርገጭ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ሲንቀሳቀሰ የነበረው የህገ-ወጥ ታጣቂው ቡድን ወይንም ራሱን የባልከው ከበደ ሻለቃ ብሎ የሚጠራው ታጣቂ ወደ ሰሜን ሽዋ ዞን ደራ ወረዳ በመሄድ ለመከላከያ ሠራዊት ከነሙሉ ትጥቃቸው እጅ እንደሰጡ የ6ኛ ዕዝ ጋሻ ክፍለ ጦር መገናኛ ሃላፊ ሻለቃ …










