በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለከፍተኛ መኮንኖች ማዕረግ እድገት ተሰጥቷል
በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለከፍተኛ መኮንኖች ማዕረግ እድገት ተሰጥቷል የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የማዕረግ ሽግግር ያደረጉ ለከፍተኛ እና ለመስመራዊ መኮንኖችን የማዕረግ እድገት አሰጣጥ ስነ-ስርዓት አካሂዷል። በስነ-ስርዓቱ የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የአስተዳደር እና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ እንደተናገሩት ማዕረግ ትልቅ ዋጋና ድካምን የሚሻ …
በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለከፍተኛ መኮንኖች ማዕረግ እድገት ተሰጥቷል Read More »










