የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።
የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ መግለጫ ሰጥተዋል። በክልሉ ተከስቶ የነበረው የጸጥታ ችግር በጸጥታ ኃይሉና በህዝቡ ትብብር አብዛኛው የክልሉ አካባቢ ወደ ነበረበት ሰላም እንዲመለስ ተደርጓል ብለዋል። የክልሉ ፖሊስ አመራሮችና አባላት እንዲሁም ከሌሎች የጸጥታ ኃይሎች …
የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በሰላም እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል። Read More »










