February 2026

በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ታጣቂዎች እየገቡ ነው።

በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ታጣቂዎች እየገቡ ነው። በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን እብናት ወረዳ በትጥቅ ትግል የነበሩ ታጣቂዎች ለሰላም ገብተዋል። ስምምነቱን ተከትሎ በሰላም የገቡት ታጣቂዎች በእብናት ወረዳ እና በአካባቢው በተለያዩ አደረጃጀቶች ታጥቀው በጫካ ሲንቀሳቀሱ የቆዩ ናቸው። የእብናት ወረዳ ዋና አሥተዳዳሪ ቻላቸው …

በአማራ ክልል መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ታጣቂዎች እየገቡ ነው። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የህዝብን ደህንነት ይበልጥ ለማረጋገጥ እና የወንጀል መከላከል ስራውን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የዜጎችን ተሳትፎ የማረጋገጥ አዲስ ዲጂታል አሰራር አስጀመረ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የህዝብን ደህንነት ይበልጥ ለማረጋገጥ እና የወንጀል መከላከል ስራውን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የዜጎችን ተሳትፎ የማረጋገጥ አዲስ ዲጂታል አሰራር አስጀመረ። የአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ያስጀመረዉን የ የዜጎች ተሳትፎ መተግበሪያ (EFP app) የተሰኘው የሞባይል መተግበሪያ በክልል ደረጃ ስራ ላይ ማዋሉን አስታውቋል። ይህ መተግበሪያ በፖሊስ እና በህብረተሰቡ መካከል ያለውን ግንኙነት …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የህዝብን ደህንነት ይበልጥ ለማረጋገጥ እና የወንጀል መከላከል ስራውን በቴክኖሎጂ በማስደገፍ የዜጎችን ተሳትፎ የማረጋገጥ አዲስ ዲጂታል አሰራር አስጀመረ። Read More »

በጠንካራ የእርስ በዕርስ ግንኙነት እና ማህበራዊ ህይወት የተገነባ ፖሊስ የማህበረሰብን አጋርነት መገንባት ይችላል ተባለ።

በጠንካራ የእርስ በዕርስ ግንኙነት እና ማህበራዊ ህይወት የተገነባ ፖሊስ የማህበረሰብን አጋርነት መገንባት ይችላል ተባለ። በማዕከላዊ ጎንደር ዞን ፖሊስ መምሪያ የምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ፖሊስ ጽ/ቤት አመራሮችና አባላት የለአማራ ክልል ፖሊስ የጀመረዉን ሪፎርም ምሳሌ የሚሆን ስራን እየሰሩ እንደሚገኙ ተገልጿል። የአማራ ህዝብን ታሪክ ለማኮሰስ ከውጭ ጠላቶቻችን ጋር ወግኖ የሚሰራውን ተላላኪ ቡድን ከመንግስት ጎን ቆማችሁ የአማራነት ስነልቦናን በመላበስ የክልሉን …

በጠንካራ የእርስ በዕርስ ግንኙነት እና ማህበራዊ ህይወት የተገነባ ፖሊስ የማህበረሰብን አጋርነት መገንባት ይችላል ተባለ። Read More »

በቻግኒ ከተማ ከ2 ሺ 600 በላይ ህገ ወጥ የክላሽ ጥይት ተያዘ፤

በቻግኒ ከተማ ከ2 ሺ 600 በላይ ህገ ወጥ የክላሽ ጥይት ተያዘ፤ በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር በቻግኒ ከተማ አስተዳደር ከ2600 በላይ ህገ ወጥ የክላሽ ጥይት ተይዟል። ‎መነሻዉን ጃዊ ወረዳ ያደረገ ታርጋ ቁጥር ኮድ 24372 አ.ማ የሆነ የህዝብ ማመላለሻ ቻግኒ ከተማ አስተዳደር ራንች ኬላ ላይ በከተማዉ የመረጃና ደህንነት ባለሙያ እንዲሁም በፀጥታ ሀይሎች በተደረገ ክትትልና ቁጥጥር 2 ሺ 694 …

በቻግኒ ከተማ ከ2 ሺ 600 በላይ ህገ ወጥ የክላሽ ጥይት ተያዘ፤ Read More »

“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለ2 ቀናት ያካሄደውን የ2018 ዓ.ም የ6 ወራት የሥራ አፈጻጸም ግምገማ በስኬት አጠናቋል። በመድረኩ የተገኙ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች ለክልሉ ሰላም መከበር አዲስ የቁርጠኝነት መንፈስ አሳይተዋል። በመድረኩም የክልሉን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተመዘገቡ ስኬቶች እና ያጋጠሙ …

“ፖሊስ የህዝብ አለኝታነቱን በተግባር እያሳየ ይገኛል” ኮሚሽነር ጀኔራል ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት ዕቅድ አፈጻጸም ግምገማ የስትራቴጅክ እና ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩም የክልሉን ሰላምና ጸጥታ ለማረጋገጥ የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት፣ የተመዘገቡ ስኬቶች እና ያጋጠሙ ተግዳሮቶች ላይ ዝርዝር ውይይት ይደረጋል። …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ.ም የ6 ወር የሥራ አፈጻጸም ግምገማ እያካሄደ ነው። Read More »

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ።

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ። በአማራ ክልል መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት (አፋሕድ) መካከል የተደረሰውን አዲስ የሰላም ስምምነት ተከትሎ በደቡብ ጎንደር ዞን ታች ጋይንት ወረዳ ታጥቀው በጫካ ሲንቀሳቀስ የቆየው እና እራሱን የገብርየ ክፍለ ጦር በማለት ሲጠራ የቆየው ቡድን የመንግሥትን የሰላም …

በክልሉ መንግሥት እና አፋሕድ መካከል የተደረሰውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በታች ጋይንት ወረዳ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ህገ-ወጥ ታጣቂዎች ወደ ሰላም ገቡ። Read More »

በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል።

በምስራቅ ጎጃም ዞን ለህገ-ወጥ ታጣቂው ሊደርስ የነበረ ተተኳሽና መሣሪያ በቁጥጥር ስር ውሏል። ዛሬ በደብረ ማርቆስ ከተማ ለጠላት ሊደርስ የነበረ መሣሪያና ተተኳሾች በሠራዊቱ እና በፀጥታ ሃይሉ ቅንጅት እንዲሁም በማህበረሠቡ ትብብር ወደ ህገ-ወጥ ታጣቂው ከመድረሱ በፊት በቁጥጥር ስር ማዋል መቻሉን በቀጠናው የሚገኘው የሠራዊት ክፍል አመራር አሥታውቋል።

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን 12 ኩንታል ሓሽሽና ህገ-ወጥ የወርቅ ማጠቢያ በቁጥጥር ስር ዋሉ።

በአማራ ክልል ወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ዲማ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የጸጥታ አካላት ባከናወኑት የተቀናጀ ኦፕሬሽን 12 ኩንታል ሓሽሽ በቁጥጥር ስር መዋሉን የዞኑ ፖሊስ አስታውቋል። ኮማንደር ወለላው ተገኘ የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ እንዳስታወቁት ዕፁ የተያዘው ህገ-ወጥ ዝውውርን ለመቆጣጠር በተደረገ ጥብቅ ክትትል ሲሆን፤ ይህም በአካባቢው ማህበረሰብ ደህንነትና ጤና ላይ ሊደቀን የነበረውን ከፍተኛ …

በወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን 12 ኩንታል ሓሽሽና ህገ-ወጥ የወርቅ ማጠቢያ በቁጥጥር ስር ዋሉ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ።

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ። የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽዎ ላደረጉ አካላት ሁሉ ምስጋና አቅርባል። የክልሉ ፖሊስ ዋና አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) እንዳሉት በክልሉ በየአመቱ በታላቅ ድምቀት የሚከበረው የከተራና የጥምቀት በዓል ባማረና በደመቀ መልኩ በሰላም መጠናቀቁን ገልጸዋል። ለዚህ የጸጥታ …

የአማራ ክልል ፖሊስ የከተራና የጥምቀት በዓል በደመቀ እና ባማረ መልኩ እንዲከበር አስተዋጽኦ ላደረጉ አካላት ምስጋና አቀረበ። Read More »

Scroll to Top