January 2026

የጅኦ-ስትራቴጂካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚወስዱ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት የልማት ስራዎችን ጎበኙ

የጅኦ-ስትራቴጂካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚወስዱ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት የልማት ስራዎችን ጎበኙ በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጎጃም ቀጣና ፖሊስ አመራሮች እና አባላት የጂኦስትራቴጂክ እና የአመራር አቅም ግንባታ ስልጠናን በአማራ ክልል ፖሊስ ዩንቨርሲቲ ኮሌጅ ሲከታተሉ ቆይተዋል። ስልጠናውን መከታተሉ የቆዩ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት በደብረ ማርቆስ ከተማ የተገነቡ እና በግንባታ ላይ ያሉ የልማት ስራዎችን፣ …

የጅኦ-ስትራቴጂካዊ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና የሚወስዱ የፖሊስ አመራሮች እና አባላት የልማት ስራዎችን ጎበኙ Read More »

በምዕራብ በለሳ ወረዳ በተለያዩ አካባቢዎች በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገቡ!

በምዕራብ በለሳ ወረዳ በተለያዩ አካባቢዎች በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገቡ! በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት(አፋሕድ) መካከል የተፈረመውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምዕራብ በለሳ ወረዳ በተለያዩ አካባቢዎች ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 65 የታጠቁ ቡድኖች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ሙሉ ትጥቃቸውን ለመንግስት በማስረከብ በሰላም ገብተዋል። የሰላም አማራጭን በመቀበል ለገቡ የታጣቂ …

በምዕራብ በለሳ ወረዳ በተለያዩ አካባቢዎች በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ገቡ! Read More »

የአማራ እና የአፋር ክልል ተጎራባች ዞኖች የሰላም ግንባታ እና የግጭት አፈታት የምክክር መድረክ ተካሄደ።

የአማራ እና የአፋር ክልል ተጎራባች ዞኖች የሰላም ግንባታ እና የግጭት አፈታት የምክክር መድረክ ተካሄደ። የአማራ እና የአፋር ክልል ተጎራባች ዞኖች እና ወረዳዎች የተውጣጡ የጸጥታ አመራሮች እና ባለሙያዎች የተሳተፉበት በሰላም ግንባታ እና በግጭት አፈታት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሰላም ሚኒስቴር እና በUNDP ድጋፍ ነው በኮምቦልቻ ከተማ የተሰጠው። በመድረኩ ላይ የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር ድኤታ አቶ ቸሩጌታ ገነነ፣ …

የአማራ እና የአፋር ክልል ተጎራባች ዞኖች የሰላም ግንባታ እና የግጭት አፈታት የምክክር መድረክ ተካሄደ። Read More »

“ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር ጥበብን መላበስ ለነገ የማይተው ጉዳይ ነው!” ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ

“ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር ጥበብን መላበስ ለነገ የማይተው ጉዳይ ነው!” ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ የአማራ ክልል የጸጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ-ኃይል የክልሉን አሁናዊ የጸጥታ ሁኔታ ገምግሟል። በአማራ ክልል እየተስተዋሉ ያሉ የህግ አለመከበር እና የሰላም አለመረጋገጥ ችግሮችን በማስተካከል “ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር …

“ለህግ የበላይነት መከበር እና ለህዝብ ሰላም መረጋገጥ የመረረ ትግልና የሰከነ የአስተዳደር ጥበብን መላበስ ለነገ የማይተው ጉዳይ ነው!” ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ Read More »

በመንግስት የተደረሰውን የሰላም ስምምነት መሠረት በማድረግ በርካታ ታጣቂዎች እጅ እየሰጡ እንደሆነ ተገለፀ።

በመንግስት የተደረሰውን የሰላም ስምምነት መሠረት በማድረግ በርካታ ታጣቂዎች እጅ እየሰጡ እንደሆነ ተገለፀ። በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት እና በአማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት( አፋሕድ) መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በወገራ ወረዳና ኪንፋዝ ወረዳ አዋሳኝ ቀበሌዎች ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 41 ታጣቂዎች የሰላም ስምምነቱን መሰረት በማድረግ ገብተዋል። በወገራ ወረዳ አምባ ጊወርጊስ ከተማ የገቡ ታጣቂዎችን የማዕከላዊ ጎንደር ዞን …

በመንግስት የተደረሰውን የሰላም ስምምነት መሠረት በማድረግ በርካታ ታጣቂዎች እጅ እየሰጡ እንደሆነ ተገለፀ። Read More »

ፖሊስ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የህብረተሰብ ግንዛቤ ላይ ትኩረት ማድረግ ይኖርበታል ተባለ።

ፖሊስ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የህብረተሰብ ግንዛቤ ላይ ትኩረት ማድረግ ይኖርበታል ተባለ። የነጭ ሪቫን ቀን በዓል በዓልም አቀፍ ደረጃ ለ34ኛ ጊዜ በሀገራችን ለ20ኛ ጊዜ ‘ጥቃትን የማይታገስ ማህበረሰብ ለትውልድ ግንባታ’ በሚል መሪ ቃል የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አመራርና አባላት ውይይት አድርጓል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነርና የአስተዳደር እና ልማት …

ፖሊስ በሴቶች ላይ የሚደርሰውን ጾታዊ ጥቃት ለመከላከል የህብረተሰብ ግንዛቤ ላይ ትኩረት ማድረግ ይኖርበታል ተባለ። Read More »

ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለጸ።

ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለጸ። በኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በርካታ ህገ-ወጥ ተግባራትን በመከላከል እና ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን መያዝ መቻሉን የኮምቦልቻ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ የአቢሻገር ክፍለ ከተማ ፖሊስ ጽሕፈት ቤት አዛዥ ኢንስፔክተር ሁሴን መብራቱ ገልጸዋል። ከኮንትባንድ ዕቃዎች በተጨማሪ የተለያዩ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያዎች፣ ተተኳሾች፣ …

ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ የሚገመት የኮንትሮባንድ ዕቃዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን ፖሊስ ገለጸ። Read More »

“ፖሊስ አለም አቀፋዊ፣ አሀጉራዊ እና ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታን ተገንዝቦ የተሻለ የፖሊስ አሰራር በመዘርጋት የዜጎችን ሰላም እና ደኅንነት ማረጋገጥ ይገባዋል!” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)

“ፖሊስ አለም አቀፋዊ፣ አሀጉራዊ እና ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታን ተገንዝቦ የተሻለ የፖሊስ አሰራር በመዘርጋት የዜጎችን ሰላም እና ደኅንነት ማረጋገጥ ይገባዋል!” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለጎጃም ቀጠና ፖሊሰ አመራሮች እና አባላት የጅኦ ስትራቴጂክ እና የአቅም ግንባታ ስልጠና በአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ መሰጠት ተጀምሯል። በስልጠናው መክፈቻ ስነ-ስርዓት ላይ ምክትል …

“ፖሊስ አለም አቀፋዊ፣ አሀጉራዊ እና ሀገራዊ የጸጥታ ሁኔታን ተገንዝቦ የተሻለ የፖሊስ አሰራር በመዘርጋት የዜጎችን ሰላም እና ደኅንነት ማረጋገጥ ይገባዋል!” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) Read More »

የተረጋጋች ሀገር እና ጤናማ ማህበረሰብ ለመገንባት በንጽህና፣ በቁርጠኝነት እና በብቃት የሙስና ወንጀልን መከላከል እንደ ሚገባ ተገለጸ።

የተረጋጋች ሀገር እና ጤናማ ማህበረሰብ ለመገንባት በንጽህና፣ በቁርጠኝነት እና በብቃት የሙስና ወንጀልን መከላከል እንደ ሚገባ ተገለጸ። ‘ትውልድን በስነ-ምግባር ተቋምን በአሰራር እንገንባ’ በሚል መሪ ሀሳብ በአለም ለ22ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ21ኛ ጊዜ የሚከበረውን የፀረ-ሙስና ቀን ምክንያት በማድረግ የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ አመራሮችና ሰራተኞች ውይይት አካሂደዋል። በስልጠና መርሃ-ግብሩ ተገኝተው የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ፍትህ ቢሮ ኃላፊ አቶ …

የተረጋጋች ሀገር እና ጤናማ ማህበረሰብ ለመገንባት በንጽህና፣ በቁርጠኝነት እና በብቃት የሙስና ወንጀልን መከላከል እንደ ሚገባ ተገለጸ። Read More »

Scroll to Top