ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበር የጦር መሳሪያ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለ
ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበር የጦር መሳሪያ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለ መነሻውን ባህርዳር አድርጎ ወደ ሰሜን ወሎ በመጓጓዝ ላይ የነበረ የጦር መሳሪያ በደብረታቦር ከተማ አስተዳደር የጸጥታ ኃይሎች የተቀናጀ ስራ መያዙን የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ በመምሪያው የወንጀል ምርመራ ምክትል መምሪያ አዛዥ ኮማንደር መሳፍንት አባይ እንደተናገሩት ከብሄራዊ መረጃ አገልግሎት ጋር በቅንጅት በተሰራ ስራ ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ …
ለታጣቂ ቡድኑ ሊደርስ የነበር የጦር መሳሪያ በጸጥታ ኃይሎች ቁጥጥር ስር ዋለ Read More »










