ለአማራ ክልል ፖሊስ አባላት እና አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው።
ለአማራ ክልል ፖሊስ አባላት እና አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ በተገኙበት ለክልሉ ፖሊስ አባላትና አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና በባህርዳር ከተማ እየተሰጠ ይገኛል። ስልጠናው ከጂኦ ስትራቴጂካዊ ኩስምና ወደ ታደሰ ቁመና በሚል መሪ ሃሳብ እየተሰጠ ስለመሆኑ ተገልጿል። ስልጠናው የክልሉ ፖሊስ የመፈጸም አቅምን ለማሳደግ ከፍተኛ ፋይዳ ያለው ነው። ስልጠናው የክልሉን የፖሊስ አባላትን …
ለአማራ ክልል ፖሊስ አባላት እና አመራሮች የአቅም ግንባታ ስልጠና እየተሰጠ ነው። Read More »










