የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነው። በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት …
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው። Read More »










