የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የላቀ የስራ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ሸፍነው ማዕረግ ያገኙ ስትራቴጂክ አመራሮች፦
1ኛ- ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ
2ኛ- ምክትል ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው
3ኛ- ምክትል ኮሚሽነር አበበ ደለለ
4ኛ- ምክትል ኮሚሽነር መላኩ ሲሳይ ሲሆኑ
የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ያገኙት ደግሞ፦
1ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ
2ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አየሁ ታደሰ
3ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አብዮት ሽፈራው
4ኛ- ረዳት ኮሚሽነር የሽወርቅ ላቀው
5ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አንዷለም አስረስ
6ኛ- ረዳት ኮሚሽነር ግርማ ጥጋቡ
7ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አያሌው አሊ
8ኛ- ረዳት ኮሚሽነር ሽመልስ ኃይሉ
9ኛ- ረዳት ኮሚሽነር ግዛቸው ከበደ
10ኛ- ረዳት ኮሚሽነር ስማው ድንበሩ ናቸው።








