የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው። በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ባለው ውይይት የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ የፖሊስን የመፈጸም ብቃት ለማሳደግ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም ማስፈን የሚችል፣ በህዝብ ቅቡልነት ያለው፣ ገለልተኛ እና …
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው። Read More »










