October 2025

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው። በጎንደር ከተማ እየተካሄደ ባለው ውይይት የተገኙት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ የፖሊስን የመፈጸም ብቃት ለማሳደግ እንዲሁም ዘላቂ ሰላም ማስፈን የሚችል፣ በህዝብ ቅቡልነት ያለው፣ ገለልተኛ እና …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እየተተገበረ በሚገኘው የክልሉ ፖሊስ ሪፎርም አፈጻጸም ሂደት ዙሪያ ውይይት እያካሄደ ነው። Read More »

የፖሊስ መታወቂያን ጨምሮ ሌሎች ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት ወንጀል ሲፈፅም የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሏል።

የፖሊስ መታወቂያን ጨምሮ ሌሎች ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት ወንጀል ሲፈፅም የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሏል። በባህርዳር ከተማ ቀበሌ 14 ነዋሪ ከሆነው ያረጋል ጥላሁን ከተባለ ግለሰብ መኖሪያ ቤት ውስጥ ልዩ ልዩ ማህተሞችና ቲተሮችን በመጠቀም ሀሰተኛ ሰነዶችን እንደሚያዘጋጅ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የወንጀል መረጃ እና ክትትል መምሪያ ከባህርዳር ከተማ ፖሊስ ጋር በጋራ በጥናት ላይ የተመሠረተ መረጃ …

የፖሊስ መታወቂያን ጨምሮ ሌሎች ሀሰተኛ ሰነዶችን በማዘጋጀት ወንጀል ሲፈፅም የነበረ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ስር ውሏል። Read More »

“የፀጥታ ኃይላችን የፅናት ተምሳሌት ናቸው። ፅናት ደግሞ የፀጥታ ኃይላችን መገለጫ ነው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር

“የፀጥታ ኃይላችን የፅናት ተምሳሌት ናቸው። ፅናት ደግሞ የፀጥታ ኃይላችን መገለጫ ነው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ጳጉሜን 1 የፅናት ቀን ‘ፅኑ መሰረት ብርቱ ሀገር’ በሚል መሪ ቃል በሀገር አቀፍ ደረጃ ተከብሯል። አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር፣ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ፣ መንገሻ ፈንታሁን (ዶ/ር) የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን …

“የፀጥታ ኃይላችን የፅናት ተምሳሌት ናቸው። ፅናት ደግሞ የፀጥታ ኃይላችን መገለጫ ነው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር Read More »

“ጽናት የሚረጋገጠው በደም እና በአጥንት በሚከፈል እውነተኛ መስዕዋትነት ነው” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)

“ጽናት የሚረጋገጠው በደም እና በአጥንት በሚከፈል እውነተኛ መስዕዋትነት ነው” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) ጳጉሜን 1 የጽናት ቀን በአማራ ክልል ፖሊስ ዋና መስሪያ ቤት በልዩ ልዩ ስነ-ስርዓት እየተከበረ ነው። በአከባበር ስነ-ስርዓቱ ላይ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)፣ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ፣ መንገሻ ፈንታሁን (ዶ/ር) የአማራ ክልል …

“ጽናት የሚረጋገጠው በደም እና በአጥንት በሚከፈል እውነተኛ መስዕዋትነት ነው” ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር) Read More »

“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በቅርቡ ተመርቀው ለመጡ የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ተመራቂዎች የስራ መመሪያ ሰጥተዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) እንደተናገሩት ፖሊሳዊ አሰራርን ያከበረ ስርዓት ተግባራዊ ማድረግ የሪፎርሙ አንዱ አካል በመሆኑ ተቋሙ በጥብቅ የከለከላቸውን እና ህጉ …

“ፖሊሳዊ ስነምግባርን ባከበረ መልኩ የተሰጣችሁን ትልቅ ኃላፊነት በአግባቡ መወጣት ይጠበቅባችኋል።” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

ነባራዊ ሁኔታን የተረዳ እና ለሰላም መስፈን መስዋዕትነት የሚከፍል ቁርጠኛ መሪ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ።

ነባራዊ ሁኔታን የተረዳ እና ለሰላም መስፈን መስዋዕትነት የሚከፍል ቁርጠኛ መሪ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ። የክልሉን ሰላም እና ደኅንነት በዘላቂነት መጠበቅ የሚያስችል የሰላም አስከባሪ እና የአድማ መከላከል ኃይልን ማጠናከር ላይ ትኩረት ያደረገ ሥልጠና በደብረ ብርሃ፣ በጎንደር፣ በኮምቦልቻ እና በደብረማርቆስ ከተማዎች እየተካሄደ ነው። ስልጠናው የክልሉን ነባራዊ ሁኔታ የተገነዘበ እና ጠንካራ ወታደራዊ ተልዕኮን በብቃት መወጣት የሚችል የመሪ ብቃት ማሳደግ ላይ …

ነባራዊ ሁኔታን የተረዳ እና ለሰላም መስፈን መስዋዕትነት የሚከፍል ቁርጠኛ መሪ እንደሚያስፈልግ ተገለጸ። Read More »

የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ሰልጣኞች ተመርቀዋል።

የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ሰልጣኞች ተመርቀዋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ሰልጣኞችን በብላቴ የልዩ ዘመቻዎች ማሰልጠኛ ማዕከል አሰልጥኖ አስመርቋል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የአስተዳደርና ልማት ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ እንዲሁም የዋና ጠቅላይ መምሪያው ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር መላኩ ሲሳይ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ ተገኝተዋል። ፖሊስ የህዝብን …

የVIP ጥበቃ ኮማንዶ ሰልጣኞች ተመርቀዋል። Read More »

“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)።

“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)። በክልሉ ከተለያዩ አካባቢዎች በሰላማዊ መንገድ ለመንግስት እጅ ለሰጡ የቀድሞ ታጣቂዎች በጎንደር ከተማ የተሐድሶ ስልጠና የማስጀመሪያ መርሃግብር እየተካሄደ ነው። በማስጀመሪያ መርሀግብሩ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የፌዴራልም ሆኑ የክልላችን መንግስት ያደረጋቸውን የሰላም ጥሪዎች ተቀብላችሁ የመጣችሁ የቀድሞ ታጣቂዎች እንኳን …

“እናንተ የሰላም አምባሳደር እና ጀግኖች ናችሁ” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ(ዶ/ር)። Read More »

የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ።

የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ። የአማራ ክልል ህዝብን ሰላም ለማረጋገጥ በሚደረገው የህግ ማስከበር ስራ መስዕዋትነት በመክፈል እና ግዳጃቸውን በብቃት ከሚወጡ የጸጥታ ኃይሎች መካከል የአማራ ክልል አድማ መከላከል ፖሊስ አንዱ ነው። በደቡብ ጎንደር ዞን፣ በደብረታቦር ከተማና አካባቢው የሚገኙ የ3ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ከዝግጅት ክፍላችን …

የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ። Read More »

Scroll to Top