በህገወጥ መልኩ የሚከናወኑ የተለያዩ የሎተሪ የዕጣ ተግባራት በወንጀል እንደሚያስጠይቁ ተገለፀ።
በህገወጥ መልኩ የሚከናወኑ የተለያዩ የሎተሪ የዕጣ ተግባራት በወንጀል እንደሚያስጠይቁ ተገለፀ። በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች እየተከናወኑ ያሉ የተለያዩ ህገወጥ የሎተሪ ዕጣ ተግባራት ህገወጥነትን አስመልክቶ የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ እና የክልሉ ፍትህ ቢሮ በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል። የመኖሪያ ቤትን ጨምሮ የመኪና፣ የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ልዩ ልዩ የእንሰሳት እና ለምግብ ፍጆታ የሚውሉትን በህገወጥ መንገድ የሎተሪ ዕጣ ማስወጣት ተግባራት …
በህገወጥ መልኩ የሚከናወኑ የተለያዩ የሎተሪ የዕጣ ተግባራት በወንጀል እንደሚያስጠይቁ ተገለፀ። Read More »










