Uncategorized

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ። የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥን ጨምሮ ምክትል ኮሚሽነሮች፣ የዋና መምሪያ፣ የመምሪያ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል። የአፈጻጸም ሪፖርቱን ያቀረቡት ኮማንደር ዘመን ዮሐንስ የዕቅድ ክትትልና ድጋፍ መምሪያ ኃላፊ እንዳስታወቁት ዋና …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አሰልጥኖ ያስመረቃቸው የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊሶች የምረቃ ስነ-ስርዓቱን የሚያሳይ ምስል፦

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አሰልጥኖ ያስመረቃቸው የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊሶች የምረቃ ስነ-ስርዓቱን የሚያሳይ ምስል፦

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶችን አስመርቋል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶችን አስመርቋል። ለአንድ ሀገር ልማትና እድገት መረጋገጥ አስተማማኝ የሰላም ሁኔታ እና አስተማማኝ የጸጥታ ኃይል የመኖር አስፈላጊነት የሚያጠራጥር አይደለም። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶችን አስመርቋል። በብር ሸለቆ መሰረታዊ የውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሰለጠናቸውን የ34ኛ ዙር የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊሶችን አስመርቋል። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ በብርሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ያሰለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞችን እያስመረቀ ነው። በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና የአማራ ክልል ፖሊስ ዩኒቨርሲቲ ኮሌጅ ፕሬዝዳንት …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ያሠለጠናቸውን የመደበኛ እና አድማ መከላከል ፖሊስ አባላት እያስመረቀ ነው። Read More »

ጀብድ ለፈጸሙ እና የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የሰራዊቱ አመራር እና አባላት ከረዳት ሳጅን እስከ ኮማንደር ማዕረግ ተሰጥቷል።

ጀብድ ለፈጸሙ እና የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የሰራዊቱ አመራር እና አባላት ከረዳት ሳጅን እስከ ኮማንደር ማዕረግ ተሰጥቷል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ከስትራቴጅክ አመራሮች በተጨማሪ ጀብድ ለፈጸሙ እና የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የሰራዊቱ አመራር እና አባላት ከረዳት ሳጅን እስከ ኮማንደር ማዕረግ ተሰጥቷል። በተጨማሪም ለአማራ ህዝብ ሰላምና ደኅንነት ሲሉ ጀብድ ፈጽመው መስዋዕት ለሆኑ የሰራዊቱ አመራሮች …

ጀብድ ለፈጸሙ እና የላቀ የስራ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የሰራዊቱ አመራር እና አባላት ከረዳት ሳጅን እስከ ኮማንደር ማዕረግ ተሰጥቷል። Read More »

“ላብ ደምን ያድናል”

“ላብ ደምን ያድናል” የአማራ ክልል ፖሊስ የ34ኛ ዙር ምልምል ፖሊስ ሰልጣኞች በብር ሸለቆ መሰረታዊ ውትድርና ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት እየተሰጠ ይገኛል። በብር ሸለቆ ማሰልጠኛ ማዕከል ውስጥ፣ ላብ ዝም ብሎ ፈሶ የሚቀር አይደለም፤ የሀገር ፍቅር ነጸብራቅ ነው። እዚህ ቦታ ላይ፣ የጀግንነት ታሪክ በየጠብታው ይጻፋል። የማዕከሉን የስልጠና ሂደት ተዘዋውረን ስንመለከት፣ የሰልጣኞች እና የአሰልጣኞቹ ላብ ሲንቆረቆር አየን። ከሞቃታማው የአየር …

“ላብ ደምን ያድናል” Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የላቀ የስራ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ሸፍነው ማዕረግ ያገኙ ስትራቴጂክ አመራሮች፦

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የላቀ የስራ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ሸፍነው ማዕረግ ያገኙ ስትራቴጂክ አመራሮች፦ የምክትል ኮሚሽነርነት ማዕረግ ያገኙ፦ 1ኛ- ምክትል ኮሚሽነር አበበ ውቤ 2ኛ- ምክትል ኮሚሽነር ታደሰ አያሌው 3ኛ- ምክትል ኮሚሽነር አበበ ደለለ 4ኛ- ምክትል ኮሚሽነር መላኩ ሲሳይ ሲሆኑ የረዳት ኮሚሽነርነት ማዕረግ ያገኙት ደግሞ፦ 1ኛ- ረዳት ኮሚሽነር አያልነህ ተስፋዬ 2ኛ- ረዳት …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የላቀ የስራ አፈጻጸም ያስመዘገቡ እና የቆይታ ጊዜያቸውን ሸፍነው ማዕረግ ያገኙ ስትራቴጂክ አመራሮች፦ Read More »

“የአማራ ክልል ፖሊስ የህዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለመጠበቅ ቀን ከሌት በትጋት መስራት ይጠበቅበታል።” ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ

“የአማራ ክልል ፖሊስ የህዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለመጠበቅ ቀን ከሌት በትጋት መስራት ይጠበቅበታል።” ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ጀብድ ለፈጸሙ እና የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ የፖሊስ አመራሮ እና አባላት የእውቅና እና ሽልማት መርሐ-ግብር አካሂዷል። በፕሮግራሙ ተገኝተው የስራ መመሪያ የሰጡት የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ከዘረኝነት፣ ጎጠኝገት እና ከሌብነት የጸዳ የፖሊስ …

“የአማራ ክልል ፖሊስ የህዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለመጠበቅ ቀን ከሌት በትጋት መስራት ይጠበቅበታል።” ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ Read More »

“ጽናት፣ ጀግንነት እና ለአላማ መስዋዕትነት የተቋማችን መገለጫ ነው።”

“ጽናት፣ ጀግንነት እና ለአላማ መስዋዕትነት የተቋማችን መገለጫ ነው።” የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ የፖሊስ ሰራዊት አመራርና አባላት የእውቅና እና የሽልማት መርሐ-ግብር እያካሄደ ነው። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም አካል የሆነውና በግዳጅ እና በልዩ ልዩ ተልዕኮዎች ተሰማርተው በህግ ማስከበር ታላቅ ጀብድ የፈፀሙ ከክልል እስከ ቀበሌ ድረስ የሚገኙ አመራርና አባላትን እንዲሁም …

“ጽናት፣ ጀግንነት እና ለአላማ መስዋዕትነት የተቋማችን መገለጫ ነው።” Read More »

ረዳት ሳጅን አስማረች አንላይ የ10,000 ሜትር የሩጫ ወድድርን 1ኛ በመውጣት አሸንፋለች።

ረዳት ሳጅን አስማረች አንላይ የ10,000 ሜትር የሩጫ ወድድርን 1ኛ በመውጣት አሸንፋለች። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አትሌቲክስ ቡድን አባል የሆነችው ረዳት ሳጅን አስማረች አንላይ ቻይና ሀገር በተካሄደ የ10,000 ሜትር የሩጫ ወድድር 1ኛ በመውጣት አሸናፊ ሆናለች። አትሌት ረዳት ሳጅን አስማረች አንላይ 1ኛ ሆና በማሸነፏም ሽልማት ተበርክቶላታል። የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ለመላው የክልሉ ፖሊስ …

ረዳት ሳጅን አስማረች አንላይ የ10,000 ሜትር የሩጫ ወድድርን 1ኛ በመውጣት አሸንፋለች። Read More »

Scroll to Top