የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ።
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ። የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የአፈጻጸም ግምገማ ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዛዥን ጨምሮ ምክትል ኮሚሽነሮች፣ የዋና መምሪያ፣ የመምሪያ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች በተገኙበት ተካሂዷል። የአፈጻጸም ሪፖርቱን ያቀረቡት ኮማንደር ዘመን ዮሐንስ የዕቅድ ክትትልና ድጋፍ መምሪያ ኃላፊ እንዳስታወቁት ዋና …
የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የ2018 ዓ/ም የመጀመሪያ ሩብ አመት እቅድ አፈጻጸምን ገመገመ። Read More »










