Author name: Yetnayet Tibebu

በሠላምና ፀጥታ፣ ማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ፓኬጆች አተገባበር እና የህግ ማስከበር አፈፃጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው

በሠላምና ፀጥታ፣ ማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ፓኬጆች አተገባበር እና የህግ ማስከበር አፈፃጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው በደብረ ብርሃን ከተማ የሠላምና ፀጥታ፣ የኀይል ማሰባሰብ፣ የማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ፓኬጆች አተገባበርና የህግ ማስከበር አፈፃጸም ግምገማና የቀጣይ አቅጣጫን የሚያመላክት ውይይት ተጀመረ። በውይይቱ የደብረ ብርሃን ከተማ ተቀዳሚ ከንቲባ በድሉ ውብሸት፣ የአማራ ክልል ሠላምና ፀጥታ ቢሮ አማካሪ ኮሎኔል ባምላኩ አባይ፣ …

በሠላምና ፀጥታ፣ ማህበረሰብ አቀፍ ወንጀል መከላከል ፓኬጆች አተገባበር እና የህግ ማስከበር አፈፃጸም የግምገማ መድረክ እየተካሄደ ነው Read More »

“የፖሊስ የከፍታ ዘመን ይሆናል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ

“የፖሊስ የከፍታ ዘመን ይሆናል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ ሚያዚያ 29/1901 ዓ.ም የተመሰረተው ዘመናዊው የኢትዩጲያ ፖሊስ 116 ዓመታትን አስቆጥሯል። ዓመታትን በተሻገረው በዚህ ሂደት በበርካታ ውስጣዊና ውጫዊ ምክንያቶች የሚጠበቅበት ያህል ውጤታማ አይደለም። በዚህም የተነሳ የሀገራችን ፖሊስ የተሳካ ጠንካራ የተቋም ግንባታን አልታደለም። የህዝብን ሰላምና ደህንነትና በገለልተኝነት የመጠበቅ ኀላፊነት የተጣለበት ይህ ተቋም በመርህ አገልግሎት ባለመስጠቱ ምክንያት የተለያዩ ትችቶችንም የሚያስተናግድ መሆኑ …

“የፖሊስ የከፍታ ዘመን ይሆናል” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ Read More »

“የአዊ ሕዝብ ለሀገር እና ለአካባቢ ሰላም መኾን ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ

“የአዊ ሕዝብ ለሀገር እና ለአካባቢ ሰላም መኾን ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ከአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ነዋሪዎች ጋር በእንጅባራ እየተወያዩ ነው። በውይይቱ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ፣  የአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ዋና አሥተዳዳሪ ቴዎድሮስ እንዳለው፣ በሀገር መከላከያ ሠራዊት ምሥራቅ ዕዝ የ302 ኮር አዛዥ ብርጋዴር ጄኔራል መለስ መንግሥቴ፣ የአማራ …

“የአዊ ሕዝብ ለሀገር እና ለአካባቢ ሰላም መኾን ትልቅ ዋጋ የሚሰጥ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ Read More »

Scroll to Top