በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ
በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የተለያዩ የትራፊክ አደጋዎችን ለመቀነስ ብሎም ለመከላከል የሚያስችሉ ስራዎችን እያከናወኑ እንደሚገኙ በአብክመ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናግረዋል። የትራፊክ አደጋ ከወትሮው በተለየ መልኩ በክረምት ወቅት ይጨምራል ያሉት ኮማንደር በቀለ ችግሩን ለመከላከል …
በክረምት ወቅት ሊከሰቱ የሚችሉ የትራፊክ አደጋዎችን ለመከላከል እየሰሩ መሆኑን ኮማንደር በቀለ አብዬ ተናገሩ Read More »










