“በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የአማራ ክልል ፖሊስ በቂ ዝግጅት አድርጓል።” ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ
“በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የአማራ ክልል ፖሊስ በቂ ዝግጅት አድርጓል።” ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ በአማራ ክልል የሚከበሩ ሐይማኖታዊ እና ህዝባዊ በዓላት በሰላም እንዲከበሩ እየተሰራ መሆኑ ተገልጿል። ነሐሴ 13 የቡሄ በዓል እንዲሁም ሻደይ/አሸንድዬ/ሶለል ከነሐሴ 16 እስከ ነሐሴ 21 ድረስ በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላት ናቸው። ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ምክትል ኮሚሽነር እና …
“በዓላት በሰላም እንዲከበሩ የአማራ ክልል ፖሊስ በቂ ዝግጅት አድርጓል።” ረዳት ኮሚሽነር አበበ ውቤ Read More »










