የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ።
የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ። የአማራ ክልል ህዝብን ሰላም ለማረጋገጥ በሚደረገው የህግ ማስከበር ስራ መስዕዋትነት በመክፈል እና ግዳጃቸውን በብቃት ከሚወጡ የጸጥታ ኃይሎች መካከል የአማራ ክልል አድማ መከላከል ፖሊስ አንዱ ነው። በደቡብ ጎንደር ዞን፣ በደብረታቦር ከተማና አካባቢው የሚገኙ የ3ኛ ሻለቃ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ከዝግጅት ክፍላችን …
የህዝብን ሰላም በሚያውኩ አካላት ላይ የህግ ማስከበር ተጋድሏችን እንቀጥላለን ሲሉ የአድማ መከላከል ፖሊስ አባላት ተናገሩ። Read More »










