Author name: Yetnayet Tibebu

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ።

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ሕንፃን ለመመረቅ እና ሌሎች የልማት ሥራዎችን ለመጎብኘት ባሕርዳር ገብተዋል። ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ተፈጥሮ በውኃ፣ በልምላሜ …

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የሪፎርም ሥራ፣ የዲጂታላይዜሽን ማብሰሪያ እና አዲስ ሕንፃን ይመረቃሉ። Read More »

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። መግለጫውን የሰጡት በአማራ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር ክንዱ ወንዴ የክልሉ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ሲያከናውን የቆየው ሁሉን ዓቀፍ የሪፎርም ስራ፣ ዲጅታላዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ የምናስመርቅበት ስራ በስኬት ተጠናቀው ለመመረቅ መብቃታቸው …

የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀመረውን የሪፎርምና የዲጅታላይዜሽን ማብሰሪያና አዲስ ህንፃ ምረቃን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል። Read More »

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር)

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ አመራሮች፣ የክልል ዋና መምሪያ፣ የመምሪያ እና የዋና ክፍል ኃላፊዎች እንዲሁም የዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዦች በተገኙበት በ2018 ዓ.ም ዕቅድ ላይ ውይይት ተካሂዷል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ …

“የጀመርነውን ተስፋ ሰጭ የለውጥ ጉዞ አጠናክሮ በማስቀጠል የህዝብን ሰላም ማረጋገጥ ለነገ የማይባል ተግባራችን ነው!” ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) Read More »

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ ስትራቴጂክ እና ከፍተኛ አመራሮች በወቅታዊ የጸጥታ ሁኔታ ላይ ያተኮረ ውይይት አካሂደዋል። በውይይቱ ከክልል እስከ ዋና ክፍል ኃላፊዎች እንዲሁም የሁሉም ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዦች ተገኝተዋል። በውይይቱ የተገኙ በአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ …

“ጸረ-ሰላም ኃይሎች ከታሪካዊ ጠላቶቻችን አጀንዳ በመቀበልና ህዝባችንን በሰላም እጦት እያስቸገሩ ነው” ዶክተር ዘሪሁን ፍቅሩ Read More »

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት በሶማሌ ክልል ካሉብ በአመት 111 ሚሊዮን ሊትር ማምረት የሚችለውን የኦጋዴን ፈሳሽ የተፈጥሮ ጋዝ ፕሮጀክት የመጀመሪያ ዙር መርቀናል። በተመሳሳይም በአመት 1.33 ቢሊዮን ሊትር የማምረት አቅም የሚኖረውን ሁለተኛውን ዙር አስጀምረናል። ከፈሳሽ ተፈጥሮ ጋዝ ምርት ባሻገር በኃይል ማመንጫ ዘርፉም 1000 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም በመያዝ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ይኖረዋል። ከሁሉም በላይ ፕሮጄክቱ የጋዝ …

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት Read More »

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር)

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የጀግኖች ማዕከል ግንባታን በደብረ ብርሃን ከተማ አስጀምሯል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አዘዥ የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን ማዕከል ነው የሚገነባው ብለዋል። ኮሚሽነሩ ለማኅበረሰቡ ሲል ዋጋ የከፈሉ የፖሊስ አባላት ተገቢውን እንክብካቤ …

“የፖሊስን ዋጋ እና ክብር የሚመጥን የጀግኖች ማዕከል ነው የሚገነባው” ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) Read More »

ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡

ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በክልሉ በድምቀት ከሚከበሩ በዓላት መካከል የመስቀል ደመራ በዓል አንዱ ነው። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በዓሉን አስመልክቶ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) በዓሉ የሰላም፣ የአብሮነት፣ የመተሳሰብ እና የመከባበር እሴታችን ደምቆ የሚታይበት በዓል ነው ብለዋል፡፡ በዓሉ የኢትዮጵያዊነት መገለጫ እና የእርስ በርስ መደጋገፍ እሴቶች …

ኮሚሽነር ዘላለም መንግስቴ (ዶ/ር) ለመስቀል ደመራ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ Read More »

ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል።

ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል። በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ ዛሬ መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ/ም የሚከበረው የመስቀል ደመራ በዓልን ምክንያት በማድረግ በባህርዳር ከተማ ለተሸከርካሪ ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል፡፡ በመሆኑም የትራፊክ መጨናነቅ እንዳይፈጠር አሽከርካሪዎች ከዚህ በታች የተገለፁት መንገዶች ዝግ መሆናቸውን ተገንዝበው …

ለመስቀል ደመራ በዓል ዝግ የሚሆኑ መንገዶችን የባህርዳር ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መምሪያ ይፋ አድርጓል። Read More »

የጎንደር ቀጣና የሠላም እና የጸጥታ ጉዳዮች የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ ተካሄደ።

የጎንደር ቀጣና የሠላም እና የጸጥታ ጉዳዮች የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ ተካሄደ። በጎንደር ከተማ በቀጣናው የወቅታዊ የሠላም እና ጸጥታ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የውይይት መድረክ ተካሂዷል። የውይይት መድረኩ ወቅታዊ የሰላም እና የጸጥታ ተግባራት አሁናዊ ሁኔታን የሚገመገምበት መሆኑ ተመላክቷል። በጎንደር ቀጣና ያለው የሠላም እና ጸጥታ ሁኔታ በርካታ ለውጦች የታዩበት እንደሆነ በውይይት መድረኩ ተነስቷል። አሁን ያለውን ሠላም ዘላቂ እና …

የጎንደር ቀጣና የሠላም እና የጸጥታ ጉዳዮች የውይይት መድረክ በጎንደር ከተማ ተካሄደ። Read More »

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ የክልሉ ፖሊስ ሰራዊት ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ሲባል እየከፈለ ያለውን ሁለንተናዊ መስዕዋትነት እና የተቋሙን የሪፎርም ስራ ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ በኩል እንደ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።” ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ የክልሉ ፖሊስ ሰራዊት ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ሲባል እየከፈለ ያለውን ሁለንተናዊ መስዕዋትነት እና የተቋሙን የሪፎርም ስራ ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ በኩል እንደ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።” ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ የኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ የ2018 ዓ.ም ዕቅድ ዙሪያ አመራሮችና ባለሙያዎች ጋር ውይይት አካሂዷል። በዕለቱ …

“ኮሙኒኬሽን እና ህዝብ ግንኙነት ዋና መምሪያ የክልሉ ፖሊስ ሰራዊት ለህዝብ ሰላምና ደህንነት ሲባል እየከፈለ ያለውን ሁለንተናዊ መስዕዋትነት እና የተቋሙን የሪፎርም ስራ ለማህበረሰቡ ተደራሽ በማድረግ በኩል እንደ ድልድይ ሆኖ እያገለገለ ይገኛል።” ኮማንደር አያልነህ ተስፋዬ Read More »

Scroll to Top