የአደባባይ የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ኃይሉ ተግባሩን በትጋት እየከወነ ይገኛል።
የአደባባይ የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ኃይሉ ተግባሩን በትጋት እየከወነ ይገኛል። “ሃይማኖቶች ለሰላም፣ ለመከባበርና ለአብሮነት” በሚል መሪ ሐሳብ 3ኛው ሀገር አቀፍ የሰላም ጉባኤ በባሕር ዳር ከተማ መካሄዱን ቀጥሏል። የሰላም ጉባኤው መርሐ-ግብር አካል የሆነው የአደባባይ የድጋፍ ሰልፉም ባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች እየተደረገ ይገኛል። የከተማዋ ሁሉም ክፍለ ከተሞች ያለልዩነት “ሰላም እንፈልጋለን” የሚሉ ድምጾችን በአደባባይ ሰልፉ እያሰሙ ነው። …
የአደባባይ የድጋፍ ሰልፉ በሰላም እንዲከበር የጸጥታ ኃይሉ ተግባሩን በትጋት እየከወነ ይገኛል። Read More »










